ብልጽግና ፓርቲ ሁለንተናዊ የሴቶችን ተሳትፎ ለማረጋገጥ እየሠራ ያለ ፓርቲ መኾኑ ተገለጸ፡፡
ደሴ: ኅዳር 21/2017 ዓ.ም (አሚኮ) "ለሴቶች የፖለቲካ ውክልና ማን እንደ ብልጽግና" በሚል መሪ ሃሳብ ከቀበሌ እስከ ከተማ አሥተዳደር የሚገኙ ሴት መሪዎች የተሳተፉበት የሴቶችን አቅም ማጎልበት ላይ ትኩረቱን ያደረገ መድረክ በደሴ ከተማ ተካሂዷል፡፡
የመድረኩ ተሳታፊ ሴት...
በመስኖ ልማት ተጠቃሚ መኾናቸውን የምዕራብ ጎንደር ዞን አርሶ አደሮች ተናገሩ፡፡
ባሕር ዳር: ኅዳር 21/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በመስኖ ልማት ተጠቃሚ መኾናቸውን የምዕራብ ጎንደር ዞን አርሶ አደሮች ተናግረዋል፡፡
የመስኖ አምራች አልሚዎች በዓል በምዕራብ ጎንደር ዞን ግብርና መምሪያ፣ በገንዳ ውኃ ከተማ አሥተዳደር ግብርና እና አካባቢ ጥበቃ...
ከምሥራቅ ጎጃም ዞን የተመለመሉ ወጣቶች ወደ ፖሊስ ማሠልጠኛ እየገቡ ነው።
ባሕር ዳር: ኅዳር 21/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል የአድማ መከላከል እና የ33ኛ ዙር በመደበኛ ፖሊስ የተመዘገቡ የምሥራቅ ጎጃም ዞን ወጣቶች ወደ ማሠልጠኛ በመግባት ላይ መሆናቸውን የዞኑ ፖሊስ መምሪያ መረጃ ያመላክታል።
በምሥራቅ...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በተገኙበት የብልጽግና ፓርቲ አምስተኛ ዓመት የምስረታ በአል ተካሄደ።
ባሕር ዳር: ኅዳር 21/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በመርሀ ግብሩ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር እና የብልጽግና ፓርቲ ፕሬዝዳንት ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ጨምሮ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት ተመሥገን ጥሩነህ፣ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ...
ብልፅግና ፓርቲ ባለፉት አምስት ዓመታት በሁሉም ዘርፎች በርካታ ስኬቶችን ማስመዝገቡን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ...
ባሕር ዳር: ኅዳር 21/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ብልጽግና ፓርቲ በአምስት ዓመታት ጉዞው በሁሉም ዘርፎች በርካታ ስኬቶችን ያስመዘገበ የአፍሪካ ግዙፉ ፓርቲ ነው ሲሉ የብልጽግና ፓርቲ ፕሬዚዳንትና የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) አስታውቀዋል፡፡
የብልጽግና ፓርቲ...








