በአዲስ አበባ ከተማ የሚካሄደው የምሥራቅ አፍሪካ ባሕልና ጥበብ ፌስቲቫል የሀገራትን አንድነት እንደሚያጎለብት ተገለጸ።

አዲስ አበባ: ኅዳር 27/2017 ዓ.ም (አሚኮ) 2ኛው የምሥራቅ አፍሪካ የባሕልና ኪነ ጥበብ ፌስቲቫል ከጥር 15 እሰከ 18/2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ ይካሄዳል። የፌስቲቫሉን ቅድመ ዝግጅት አስመልክቶ የባሕልና ስፖርት ሚኒስቴር ከምሥራቅ አፍሪካ ባሕል...

የልጅነት ልምሻ (ፖሊዮ) በሽታ መከላከያው ክትባት ብቻ ነው።

ባሕር ዳር: ኅዳር 27/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የፖሊዮ ክስተት መታየቱን ተከትሎ በሀገር አቀፍ ደረጃ የመከላከያ ክትባት እየተሠጠ ነው። በአማራ ክልልም ክትባቱ በዘመቻ እየተሰጠ ነው። በሽታውን ለማጥፋት ዓለም አቀፍ ርብርብ እየተደረገ መኾኑን የጤና ተቋማት ይገልጻሉ። የፖሊዮ...

“ጽንፈኛው ቡድን በፈረስ ቤት 37 ወገኖችን በግፍ ጨፍጭፏል” አቶ ደሳለኝ ጣሰው

ባሕር ዳር: ኅዳር 27/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የአሥተዳደር ጉዳዮች አስተባባሪ እና የሰላም እና ጸጥታ ቢሮ ኀላፊ ደሳለኝ ጣሰው በወቅታዊ የሰላም እና የጸጥታ ጉዳዮች ዙሪያ መግለጫ ሰጥተዋል። በመግለጫቸውም የክልሉ የሰላም እና የጸጥታ...

“የአንዳችን ሃይማኖት ፣ ባሕል እና ቋንቋ ለሌሎቻችን ውበታችን ነው” አፈ ጉባኤ ጋሻው...

ባሕር ዳር: ኅዳር 27/2017 ዓ.ም (አሚኮ)19ኛው የብሔር ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን "ሀገራዊ መግባባት ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት" በሚል መሪ መልዕክት በምዕራብ ጎንደር ዞን ገንዳውኃ ከተማ ተከብሯል። በክብረ በዓሉ የዞኑና የከተማ አሥተዳደሩ የሥራ ኃላፊዎች፣...

ከሙስና የጸዳ ሀገር እና ትውልድ ለመፍጠር በሚደረገው ሂደት ኅብረተሰቡ ተባባሪ እንዲሆን ተጠየቀ።

አዲስ አበባ: ኅዳር 27/2017 ዓ.ም (አሚኮ) "ሥነ ምግባራዊ ትውልድ ለሁለንተናዊ ብልፅግና" በሚል መሪ መልእክት የአዲስ አበባ የሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ከኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ጋር ያዘጋጁት የፓናል ውይይት እየተካሄደ ነው። በመድረኩ ንግግር ያደረጉት የአዲስ...