የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር መቅደስ ዳባ ባሕር ዳር ገቡ።
ባሕር ዳር፡ ታኅሣሥ 03/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ሚኒስትሯ ባሕር ዳር ደጅአዝማች በላይ ዘለቀ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ.ር)፣ በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የማኅበራዊ ዘርፍ አስተባባሪ እና የትምህርት ቢሮ ኃላፊ ሙሉነሽ ደሴ...
ኢትዮጵያ በሶማሊያ ዘላቂ እና ደኅንነቱ የተጠበቀ የወደብ አማራጭ በምታገኝበት አማራጭ ላይ የቴክኒክ ውይይቶችን ለመጀመር...
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 03/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በቱርክ ፕሬዚዳንት ረሲፕ ጣይብ ኤርዶሃን አደራዳሪነት በአንካራ ለሶስተኛ ጊዜ የተካሄደው የኢትዮጵያ እና የሶማሊያ ድርድር ሁለቱንም ሀገራት በሚያግባባ ስምምነት ተጠናቅቋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) እና የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሐሰን ሼክ...
የጤና ችግሮችን በምርምር ለመፍታት እየሠራ መኾኑን የአማራ ክልል ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ገለጸ።
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 02/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዓለም አቀፍ የጤና ምርምር ጉባኤ በባሕርዳር ሊያካሂድ ነው። ጉባዔው የተዘጋጀው በአማራ ክልል ከሚገኙ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፎረም ጋር በጋራ በመተባበር ነው። ...
ጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶች እንደ ሀገር ዘርፈ ብዙ ጉዳት እያስከተሉ መኾኑ ተጠቆመ።
ደብረ ብርሃን፡ ታኅሳስ 2/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የክልሉ ከፍተኛ መሪዎች ጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶችን መከላከል በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ የምክክር መድረክ በደብረ ብርሃን ከተማ አካሂደዋል። ጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶች እንደ ሀገር የሚያደርሱት ማኅበራዊ፣ ሥነ ልቦናዊ እና ኢኮኖሚ ጫና...
ከመንግሥት ጎን በመሆን የአካባቢያቸውን ሰላም እንደሚያስከብሩ የመካነ ሰላም ከተማና አካባቢው ነዋሪዎች ተናገሩ።
ደሴ፡ ታኅሳስ 02/2017 ዓ.ም (አሚኮ) "ሰላም ለሁሉም ሁሉም ለሰላም" የነዋሪዎች ውይይት በደቡብ ወሎ ዞን መካነ ሰላም ከተማ አሥተዳደርና እና በቦረና ወረዳ ተካሂዷል። በውይይቱ የደቡብ ወሎ ዞን ዋና አሥተዳደሪ አሊ መኮንን ፣ በብልፅግና ፓርቲ...








