ዘመናዊ የሕጻናት ጥበቃ መረጃ አያያዝን ለማጠናከር ሁሉም ኀላፊነቱን እንዲወጣ ተጠየቀ።
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 5/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ሴቶች፣ ህጻናት እና ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ ለችግር ተጋላጭ ህጻናት ሁሉን አቀፍ ምላሽ ለመስጠት ያስችላል የተባለውን በኤሌክትሮኒክስ የታገዘ ዘመናዊ የመረጃ አያያዝ ሥርዓት በይፋ ሥራ አስጀምሯል።
በማስጀመሪያ ሥርዓቱ ለችግር...
በአማራ ክልል የኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ለማቋቋም እየተሠራ ነው።
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 5/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ሥራ አሥፈጻሚዎች እና የሥራ አመራር ቦርድ አባላት በቢዝነስ የአመራር ጥበብ ላይ ያተኮረ የአቅም ግንባታ ሥልጠና እና የልምድ ልውውጥ መድረክ ተካሂዷል።
በመርሐ ግብሩ ርእሰ...
የልማት ድርጅቶች ከኪሳራ ወጥተው ትርፋማ እንዲኾኑ አድርጎ ማደራጀት ይገባል።
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 5/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል የመንግሥት የልማት ድርጅቶች አስተዳደር ለሥራ አሥፈጻሚዎች እና የሥራ አመራር ቦርድ አባላት በቢዝነስ የአመራር ጥበብ ላይ ያተኮረ የአቅም ግንባታ ሥልጠና እና የልምድ ልውውጥ መድረክ አካሂዷል።
በመርሐ ግብሩ...
በአማራ ክልል ዘመናዊ የሕጻናት ጥበቃ መረጃ አያያዝ ሥርዓት ተጀመረ።
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 5/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ሴቶች፣ ሕጻናት እና ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ ለችግር ተጋላጭ ለኾኑ ሕጻናት ሁሉን አቀፍ ምላሽ ለመስጠት በኤሌክትሮኒክስ የታገዘ ዘመናዊ የመረጃ አያያዝ በሙከራ ደረጃ ሲተገበር ቆይቷል።
ይህንኑ የዳታ ቤዝ...
“ተወዳዳሪ እና ትርፋማ የልማት ድርጅቶችን መፍጠር አለብን” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 5/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ሥራ አሥፈጻሚዎች እና የሥራ አመራር ቦርድ አባላት በቢዝነስ የአመራር ጥበብ ላይ ያተኮረ የአቅም ግምባታ ሥልጠና እና የልምድ ልውውጥ መድረክ እያካሄዱ ነው።
በመርሐ ግብሩ...








