ጸጋዎችን በመለየት እና ዘመናዊ አሠራርን በመከተል ልማትን ማፍጠን እንደሚገባ ተጠቆመ።
ሰቆጣ: ታኅሣሥ 09/2017 ዓ.ም(አሚኮ) የዋግ ኽምራን ጸጋ በአግባቡ ለመጠቀም ያለመ የምክክር መድረክ በሰቆጣ ከተማ ባለፉት ሦስት ቀናት ተካሂዷል። የዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር በዓሳ ሃብት፣ በእንሰሳት እርባታ፣ በማር ምርት እና በማዕድን ሃብቶች የበለጸገ ዞን ነው።...
የአደጋ ስጋትን ለመቀነሰ የቅድመ መከላከል ሥራዎች ላይ በትኩረት መሥራት እንደሚገባ ድረስ ሳህሉ (ዶ.ር) አሳሰቡ።
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 10/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል አደጋ መከላከል እና ምግብ ዋስትና ኮሚሽን ዓለም አቀፍ የአደጋ ስጋት ቅነሳ ቀንን እያከበረ ነው። የአደጋ ስጋት ቅነሳ ቀኑ "ከአደጋ ለጸዳ የወደፊት ሕይዎት ወጣቶችን ለማጠናከር እና ለማብቃት...
የምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ መልዕክት፦
ዛሬ በኦሮሚያ ክልል ቢሾፍቱ ከተማ የብረት ኢንዱስትሪ መንደር የሚገኘውን ስቲሊ አር. ኤም. አይ ኃላ/የተ/የግ/ ማህበር (STEELY RMI P.L.C) የብረታብረት ማምረቻ ፋብሪካን ጎብኝተናል።
ፋብሪካው ዘመናዊ የዲጂታል አሠራርን እና የታዳሽ ኃይልን በመጠቀም ከዚህ ቀደም ይጣሉ የነበሩ የብረት...
“አደጋን መከላከል የሚቻለው ዘላቂ ልማትን በማረጋገጥ ነው” ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ.ር)
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 10/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል አደጋ መከላከል እና ምግብ ዋስትና ኮሚሽን ዓለም አቀፍ የአደጋ ስጋት ቅነሳ ቀንን እያከበረ ነው። የአደጋ ስጋት ቅነሳ ቀኑ "ከአደጋ ለጸዳ የወደፊት ሕይዎት ወጣቶችን ለማጠናከር እና ለማብቃት...
ተዳክሞ የቆየውን የቱሪዝም ዘርፍ ለማነቃቃት እየተሠራ መኾኑን በሰሜን ጎንደር ዞን የደባርቅ ወረዳ አስታወቀ።
ደባርቅ: ታኅሣሥ 10/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተቀዛቀዘ የመጣውን የቱሪዝም መስክ ለማነቃቃት ያለመ መድረክ በሰሜን ጎንደር ዞን ደባርቅ ወረዳ ባሕል እና ቱሪዝም ጽሕፈት ቤት አዘጋጅነት ተካሂዷል። በመድረኩ ከተለያዩ ወረዳዎች የተውጣጡ የማኅበረሰብ ክፍሎች እና...








