የተፋሰስ ልማት ሥራ በሰብል ምርታማነት ላይ ተጨባጭ ለውጥ ማምጣቱን አርሶ አደሮች ተናገሩ።

እንጅባራ: ጥር 15/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በእንጅባራ ከተማ አሥተዳደር የ2017 ዓ.ም የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ሥራ የከተማ አሥተዳደሩ የሥራ ኀላፊዎች፣ ፈረሰኞች እና የአካባቢው ነዋሪዎች በተገኙበት ዃሻይ ተፋሰስ ላይ ተጀምሯል። የቀበሌው አርሶ አደሮችም ሰላማችንን እየጠበቅን ልማታችንን እናስቀጥላለን...

የኢትዮጵያ የደም እና ኅብረ ህዋስ ባንክ አገልግሎት ለክልል የደም ባንኮች ድጋፍ አደረገ።

አዲስ አበባ: ጥር 14/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ የደም እና ኅብረ ህዋስ ባንክ አገልግሎት ከጤና ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ለክልል ደም ባንኮች የሕክምና መሳሪያዎች ድጋፍ አድርጓል። መሳሪያዎችንም ለክልል ጤና ቢሮ ኀላፊዎች እና ተወካዮች የጤና...

የተፈጥሮ ሃብት ልማት ከመቼውም ጊዜ በበለጠ ተጠናክሮ እንደሚከናወን የዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር ገለጸ።

ሰቆጣ: ጥር 14/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር የግብር መምሪያ አዘጋጅነት የተቀናጀ ተፋሰስ ልማት ማስጀመሪያ የንቅናቄ መድረክ በሰቆጣ ከተማ ተካሂዷል። በብሔረሰብ አሥተዳደሩ የብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ዳግም ባይነሳኝ የተፈጥሮ ሃብት ልማትን ከመቼውም...

“የጎንደር ዩኒቨርሲቲ በተደራሽነት ያሳየውን ዕድገት ያክል ሀገር በቀል ዕውቀትን ከዘመናዊ ትምህርት ለማዋሐድም ይሠራል” አስራት...

ጎንደር: ጥር 14/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የምሥረታ በዓሉን በተለያዩ ዝግጅቶች እያከበረ ነው። በዓሉ ከጥር 14/2017 ዓ.ም እስከ ሰኔ 30/2017 ዓ.ም ድረስ 20 በሚኾኑ ሁነቶች ይከበራል። በዩኒቨርሲቲው የምሥረታ በዓል ላይ ጥሪ የተደረገላቸው የፌዴራል፣ የክልል፣...

በተፈጥሮ ሀብት ልማት ሥራ ለማሳ እርከን ሥራ ሰፊ ትኩረት ይሰጣል።

ደባርቅ: ጥር 14/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ጎንደር ዞን ደባርቅ ከተማ የ2017 ዓ.ም የተፈጥሮ ሀብት ልማት ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ተከናውኗል። መርሐ ግብሩ በከተማ አሥተዳደሩ ስር በሚገኙ አምስት የገጠር ቀበሌዎች በየደረጃው ያሉ የመንግሥት የሥራ ኀላፊዎች በተገኙበት...