” 38ኛው አፍሪካ ኀብረት የመሪዎች ጉባኤን በላቀ ደረጃ ለማስተናገድ አስፈላጊው ዝግጅት ተደርጓል ...
ባሕርዳር: ጥር 16/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ለመጪው የአፍራካ ኅብረት ጉባኤ የሚሰማሩ ለቪ.አይ.ፒ. አጃቢዎች እና አሽከርካሪዎች ሲወስዱ የነበረውን ሥልጠና አጠናወቀው ዛሬ ተመርቀዋል። በፌደራል ፖሊስ ዋና መሥሪያቤት በተከናወነው ሥነ ሥርዓት የተገኙት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ...
የስንዴ ምርታማነት በምግብ ራስን ከመቻልም በላይ ነው።
ባሕር ዳር: ጥር 16/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የሀገራትን ኢኮኖሚ በጽኑ መሠረት ላይ ለመመስረት እና የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ከፍተኛውን ድርሻ ይይዛል የስንዴ ምርት፡፡ ሀገራት ስንዴን ማምረት የሉዓላዊነት ማረጋገጫ አድርገው ሠርተዋል፡፡ በሠሩትም ሥራ ውጤት ማምጣት የቻሉ ሀገራት...
ረቂቅ አዋጁ የመሬት አሥተዳደር እና አጠቃቀምን በማዘመን ማኅበረሰቡን ተጠቃሚ የሚያደርግ ነው።
ጎንደር: ጥር 16/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል የገጠር መሬት አሥተዳደር እና አጠቃቀም ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅ የግብዓት ማሠባሠቢያ መድረክ በጎንደር ከተማ እየተካሄደ ነው። ረቂቅ አዋጁ ያሉ ጉድለቶችን በመሙላት የመሬት አሥተዳደር እና አጠቃቀምን በማዘመን ማኅበረሰቡን ተጠቃሚ...
ጤናማ የሕይዎት ዘይቤን በመከተል እና መደበኛ የጤና ክትትል በማድረግ የጀርባ ሕመምን መከላከል ይገባል፡፡
ደብረ ማርቆስ: ጥር 16/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የጀርባ ሕመም በሁሉም የዕድሜ ክልል የሚከሰት እና በዕለት ከዕለት ኑሮ ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ ሊያሳድር የሚችል የጤና ችግር ነው፡፡ የጀርባ ሕመም ከተለያዩ የሥነ ሕዝብ እና የአኗኗር ዘይቤዎች ጋር የሚያያዝ...
“የማይሠራ ጉልበት፣ የማይለማ መሬት አይኖርም!”
ደባርቅ: ጥር 16/2017 ዓ.ም (አሚኮ) "የማይሠራ ጉልበት፣ የማይለማ መሬት አይኖርም!" በሚል መሪ መልዕክት ዞናዊ የተፈጥሮ ሃብትና ተፋሰስ ልማት ማስጀመሪያ መርሐ ግብር በሰሜን ጎንደር ዞን በየዳ ወረዳ ተካሂዷል። የሰሜን ጎንደር ዞን ግብርና መምሪያ ኀላፊ ጌታቸው...








