የገጠር መሬት አሥተዳደር እና አጠቃቀም ረቂቅ አዋጁ ከዚህ በፊት የነበሩ የሥራ ማነቆዎችን የሚፈታ መኾኑ...
ደሴ: ጥር 16/2017 ዓ.ም( አሚኮ) የአማራ ክልል መሬት ቢሮ ከክልሉ ምክር ቤት ጋር በመተባበር በገጠር መሬት አሥተዳደር እና አጠቃቀም ረቂቅ አዋጅ ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር በደሴ ከተማ የምክክር መድረክ እያካሄደ ነው። በምክክር መድረኩ የአማራ...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የኢቲ ማዕድን ልማት አክሲዮን ማኅበር የድንጋይ ከሰል ማጠቢያ...
ባሕርዳር: ጥር 16/2017 ዓ.ም( አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የኢቲ ማዕድን ልማት አክሲዮን ማኅበር የድንጋይ ከሰል ማጠቢያ ፋብሪካን መርቀው ሥራ አስጀምረዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት " በዛሬው ዕለት...
“የጸጥታ ኀይሉ በጽኑ መሠረት ላይ የቆመ የሕዝባችን ባለአደራ ነው” አቶ ደሳለኝ ጣሰው
ባሕር ዳር: ጥር 16/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ሰላም እና ጸጥታ ቢሮ ባለፋት 6 ወራት ያከናወናቸውን የሕግ ማስከበር ሥራዎች በባሕር ዳር ከተማ እየገመገመ ነው። በግምገማው ላይ በየደረጃው ያሉ የክልሉ ሁሉም የጸጥታ ተቋማት መሪዎች እና...
የተማሪዎች ከትምህርት ገበታ ውጭ መኾን የትውልድ ክፍተት የሚፈጥር ነው” ሙሉነሽ ደሴ (ዶ.ር)
አዲስ አበባ: ጥር 16/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ የ2017 የትምህርት ዘመን የስድስት ወር ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ በአዲስ አበባ እያካሄደ ነው። በዚሁ ግምገማ ላይ መነሻ ያቀረቡት በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የማኅበራዊ...
በየዓመቱ ከአራት ሚሊዮን በላይ ለሚኾኑ ዜጎች የሥራ ዕድል የመፍጠር አቅም ተገንብቷል።
ባሕር ዳር: ጥር 16/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ከብልጽግና ፓርቲ የመጀመሪያ ጉባኤ በኋላ በሥራ ዕድል ፈጠራ እና ክህሎት ልማት ዘርፍ በተሠሩ ሥራዎች እና ውጤቶች ዙሪያ የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አሥፈጻሚ ኮሚቴ አባል እና የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት...








