የአገው ፈረሰኞች በዓል ታሪኩን እና ባሕሉን በጠበቀ መልኩ እንዲከበር ዝግጅት ተጠናቅቋል።
እንጅባራ: ጥር 22/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአገው የባሕል አንባሳደር ኾና የምታገለግለው የአገው ቆንጆ "ሚስ አገው" የቁንጅና ውድድር ዛሬ ይካሄዳል። 85ኛው የአገው ፈረሰኞች በዓል በየዓመቱ ጥር 23 በእንጅባራ ከተማ በድምቀት ይከበራል። በዓሉ ከዓመት ወደ...
የብልጽግና ፓርቲ የጉባኤ ተሳታፊዎች በመዲናዋ የሚገኙ ግዙፍ ፕሮጀክቶችን እየጎበኙ ነው።
ባሕር ዳር : ጥር 22/2017 ዓ.ም(አሚኮ) ከጥር 23 አስከ 25 በሚካሄደው የብልጽግና ፓርቲ ሁለተኛ መደበኛ ጉባኤ የሚሳተፉ የፓርቲው ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች በአዲስ አበባ ከተማ የተገነቡ እና በመገንባት ላይ የሚገኙ ግዙፍ ፕሮጀክቶችን እየጎበኙ ነው።
አዲስ አበባ...
እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ የቱሪዝም ሀብቶችን ለማሳደግ እየሠራ ነው።
ባሕር ዳር: ጥር 22/2017 ዓ.ም (አሚኮ) 85ኛውን የአገው ፈረሰኞች በዓል ምክንያት በማድረግ የፓናል ውይይት እየተደረገ ነው። እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ከአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር ጋር በመተባበር የተዘጋጀ ሲኾን በተለይም የአሱሪቴ ባሕላዊ ትውን ጥበብ አሁን ላይ ያለበትን ኹኔታ...
የጸጥታ ተቋማት የውይይት መድረክ በደብረ ብርሃን ከተማ እየተካሄደ ነው።
ደብረ ብርሃን: ጥር 22/2017 ዓ.ም(አሚኮ) የሰሜን ሸዋ ዞን እና የደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር የጸጥታ ተቋማት የ2017 በጀት ዓመት የስድስት ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ እና የቀጣይ የሥራ አቅጣጫዎች ላይ ትኩረቱን ያደረገ መድረክ በደብረ ብርሃን ከተማ...
የአገው ፈረሰኞች በዓል ገበያውንም አነቃቅቷል።
ባሕር ዳር: ጥር 22/2017 ዓ.ም (አሚኮ) 85ኛውን የአገው ፈረሰኞች በዓል በደጋማዋ የእንጅባራ ከተማ በድምቀት ለማክበር ሁሉም አይነት ዝግጅቶች ተደርገዋል።
ፈረሰኞች ፈረሶቻቸውን በሚገባ ሸልመው ለመውጣት ቸኩለዋል፤ እናቶች ባሕላዊ ምግቦችን በማዘጋጀት ተጠምደዋል፣ ወጣቶች የከተማቸውን የመንገድ ዳርቻዎች...








