የሕግ ማስከበር ተግባራት አፈጻጸም ግምገማ በደብረ ማርቆስ ከተማ እየተካሄደ ነው።
ባሕር ዳር: ጥር 22/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የደብረ ማርቆስ ከተማ አሥተዳደር የጸጥታ ተቋማት የበጀት ዓመቱን የስድስት ወራት የሕግ ማስከበር ተግባራት አፈጻጸም ግምገማ እየተካሄደ ነው።
አሁን ያለው አንጻራዊ ሰላም እንድመጣ የጸጥታ መዋቅሩ ላደረገው ትግል እና መስዋዕትነት ምስጋና...
የ”ጥርን በባሕርዳር” አንድ አካል የኾነው የባሕል አውደርዕይ እየተካሄደ ነው።
ባሕር ዳር: ጥር 22/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በባሕርዳር ከተማ አሥተዳደር ባሕል እና ቱሪዝም መምሪያ አስተባባሪነት የተዘጋጀው የባሕል አውደርዕይ መካሄድ ጀምሯል።
የባሕርዳር ከተማ አሥተዳደር ባሕልና ቱሪዝም መምሪያ ኃላፊ ጋሻው እንዳለው በ"ጥርን በባሕርዳር" እንደ ከተማ እየተካሄደ...
የሩዋንዳ ፓትሪዮቲክ ፍሮንት ፓርቲ ዋና ፀሐፊ የአንድነት ፓርክን ጎበኙ።
ባሕር ዳር፡ ጥር 22/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በሁለተኛው የብልጽግና ፓርቲ መደበኛ ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ የገቡት የሩዋንዳ ፓትሪዮቲክ ፍሮንት (አር ፒ ኤፍ) ፓርቲ ዋና ፀሐፊ ዌለርስ ጋሳማጌራ የአንድነት ፓርክን ጎብኝተዋል።
ጋሳማጌራ በፈረንጆቹ 1987...
አዲሱ ክስተት “ዲፕሲክ”
ባሕር ዳር: ጥር 22/2017 ዓ.ም (አሚኮ) "ዲፕሲክ" የሰው ሠራሽ አስተውሎት ሥርዓት የተላበሰ ቻትቦት ነው፡፡ ቻትቦት ማለት የሰው ሠራሽ አስተውሎት እንዲኖረው ከተደረገ ኮምፒውተር አልያም ‘ስማርት’ ስልክ ጋር በጹሑፍ በሚከናወን ተግባቦት የተለያዩ ሥራዎችን በመሥራት የሚያግዝ መተግበሪያ...
“ሁለተኛው ጠቅላላ ጉባኤ የተመዘገቡ ስኬቶችን በማጽናት ለቀጣይ ቁርጠኝነታችንን የምናድስበት ነው” አቶ አደም ፋራህ
ባሕር ዳር: ጥር 22/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ እና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት አደም ፋራህ ከሞሮኮው ናሽናል ራሊ ኦፍ ኢንዲፔንደንትስ(አር ኤን አይ) ፓርቲ ተወካይ ፕሮፌሰር መሐመድ...








