የደቡብ ሱዳን ሕዝቦች ነጻነት ንቅናቄ ዋና ጸሐፊ ፒተር ላም ቦዝ በብልጽግና ፓርቲ ጉባዔ ለመሳተፍ...
ባሕር ዳር: ጥር 22/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የደቡብ ሱዳን ሕዝቦች ነጻነት ንቅናቄ ዋና ጸሐፊ ፒተር ላም ቦዝ በብልጽግና ፓርቲ ጉባዔ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብቷል።
ዋና ጸሐፊው ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ፤ የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር...
“የአገው ፈረሰኞች በዓል ዓለም አቀፍ እውቅና እንዲያገኝ ከሚመለከታቸው ጋር ሁሉ የጀመርነውን ሥራ አጠናክረን...
ባሕር ዳር: ጥር 22/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በሚኒስትር ማዕረግ የብልጽግና ፓርቲ የፖለቲካ እና አቅም ግንባታ ዘርፍ ኀላፊ ሰማ ጥሩነህ (ዶ.ር) ለአገው ፈረሰኞች በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት "የተከበርከው ሕዝባችን...
“ተማሪዎችን ወደ ትምህርት ገበታ እንዳይመጡ በማድረግ የሚገኝ ድልም ሆነ ዕድል የለም”የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ
ጎንደር: ጥር 22/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ የ2017 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የስድስት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ በጎንደር ከተማ አካሂዷል። የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ምክትል ኀላፊ ኢየሩስ መንግሥቱ" ተማሪዎችን ወደ ትምህርት ገበታ እንዳይመጡ...
“የኢትዮጵያ መንግሥት እና መሪው ብልጽግና ፓርቲ ለቀጣናው ሰላምና ብልጽግና ከሩዋንዳ ጋር ያላቸውን ትብብር አጠናክረው...
ባሕር ዳር፡ ጥር 22/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ መንግሥት እና መሪው ብልጽግና ፓርቲ ለቀጣናው ሰላምና ብልጽግና ከሩዋንዳ ጋር ያላቸውን ትብብር አጠናክረው እንደሚቀጥሉ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ...
መዲናዋን የቱሪዝም መዳረሻ ለማድረግ የተሠሩ ሥራዎች የሚደነቁ መሆናቸውን ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ ገለጹ።
ባሕር ዳር፡ ጥር 22/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች እና አባላት በአዲስ አበባ ከተማ ባለፉት አመታት የተሠሩ የልማት ሥራዎችን እየጎበኙ ነው፡፡
ከተማዋን የቱሪዝም መዳረሻ ለማድረግ የተሠሩት የአዲስ አፍሪካ ኤግዚቢሽንና ኮንቬሽን ማዕከል...








