ሕዝቡ በፍትሕ ተቋማት ላይ አመኔታ እንዲፈጥር የዳኝነት እና የፍትሕ አካላት በትብብር ሊሠሩ እንደሚገባ ተጠቆመ።
ደብረ ማርቆስ፡ ጥር 26/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የደብረ ማርቆስ ከተማ አሥተዳደር እና የጎዛምን ወረዳ አሥተዳደር የዳኝነት እና የፍትሕ አካላት በትብብር ለመሥራት ውይይት አካሂደዋል። የደብረ ማርቆስ ከተማ አሥተዳደር እና የጎዛምን ወረዳ ፍርድ ቤት ሰብሳቢ ዳኞች የዳኝነት...
‘’የጸጥታ መዋቅሩን እና የኅብረተሰቡን አቅም አቀናጅቶ በመጠቀም ዘላቂ ሰላም የማፅናት ሥራ ተጠናክሮ ይቀጥላል’’ የአዊ...
እንጅባራ፡ ጥር 26/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር ሰላም እና ጸጥታ መምሪያ የ2017 በጀት ዓመት ባለፉት ስድስት ወራት ሕግ የማስከበር ሥራ አፈፃፀም እና የቀጣይ አቅጣጫዎችን ገምግሟል። ከሁሉም ወረዳዎች እና ከተማ አሥተዳደሮች የተውጣጡ ባለድርሻ አካላት...
የጸጥታ መዋቅሩ ሕግን ለማስከበር ከፍተኛ ሥራ ሠርቷል።
ባሕር ዳር፡ ጥር 26/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ምክር ቤት የሕግ፣ ፍትሕ እና አሥተዳደር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የሚከታተላቸውን ተቋማት የሥራ አፈጻጸም እየገመገመ ነው። ምክር ቤቱ የሰላም እና የጸጥታ ቢሮ እና የተጠሪ የተቋማትን የስድስት ወራት...
በብልፅግና ፓርቲ 2ኛ መደበኛ ጉባኤ የተመረጡ የብልፅግና ኢንስፔክሽንና የሥነ-ምግባር ኮሚሽን አባላት ዝርዝር:-
1. ዶክተር ደስታ ተስፋው - ዋና ኮሚሽነር:
2. አቶ ያሲን ሀቢብ - ምክትል ዋና ኮሚሽነር:
3. አቶ ሀብታሙ ሲሳይ - ፀሐፊ:
4. አቶ አብዱልሃኪም አብዱልመሊክ - አባል:
5. አቶ ሀፍታይ ገ/እግዚአብሄር - አባል:
6. አቶ ቢንያም መንገሻ - አባል:
7....
በብልፅግና ፓርቲ ሁለተኛ መደበኛ ጉባኤ የተመረጡ የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት፦
1. ዐቢይ አሕመድ አሊ (ዶ.ር)
2. አቶ አደም ፋራህ
3. አቶ ተመስገን ጥሩነህ
4. አቶ ሽመልስ አብዲሳ
5. አቶ ከፍያለው ተፈራ
6. ወ/ሮ አዳነች አቤቤ
7. አቶ አወሉ አብዲ
8. ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ
9. አቶ ፍቃዱ ተሰማ
10. አቶ ሳዳት ነሻ
11. ተሾመ አዱኛ(ዶ/ር)
12....







