የአራት ኪሎ ፕላዛ የእግረኞች የውስጥ ለውስጥ ማሳለጫ መንገድ ግንባታ ተጠናቅቆ ለአገልግሎት ክፍት ኾነ።
አዲስ አበባ: ጥር 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ)በአዲስ አበባ ከተማ የአራት ኪሎ ፕላዛ የእግረኞች የውስጥ ለውስጥ ማሳለጫ መንገድ ግንባታ ተጠናቅቆ ለአገልግሎት ክፍት ኾኗል።
የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር በኮሪደር ልማቱ ሠርቶ ካጠናቀቃቸው በርካታ ሥራዎች መካከል...
ከዘጠኝ ሚሊዮን በላይ የመማሪያ መጻሕፍት ተሰራጭቷል።
ባሕር ዳር: ጥር 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ምክር ቤት የሴቶች፣ ሕጻናት፣ ወጣቶች እና ማኀበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የትምህርት ቢሮን የስድስት ወር የሥራ አፈጻጸም በባሕር ዳር ከተማ እየገመገመ ነው። በአማራ ክልል በምክትል...
“የንግዱ ዘርፍ ለዘላቂ ሰላም ግንባታ ኀላፊነቱን ሊወጣ ይገባል” የሰላም ሚኒስትር መሐመድ እድሪስ
አዲስ አበባ: ጥር 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) "የግሉ ዘርፍ ሚና በኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም ግንባታ" በሚል መሪ መልዕክት የኢትዮጵያ ንግድ እና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት ከሰላም ሚኒስቴር እና ሴንተር ፎር ኢንተርናሽናል ፕራይቬት ኢንተር ፕራይዝ ከተባለ የአሜሪካ...
የገበያ ማዕከላት ለጤናማ የገበያ ሥርዓት!
ባሕር ዳር: ጥር 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የማኅበረሰቡን የኑሮ ኹኔታ እየፈተነ የመጣውን የኑሮ ውድነት ለማርገብ ቋሚ የአምራች እና የሸማች መገናኛ የገበያ ማዕከል ግንባታ ላይ ትኩረት ሰጥቶ እየሠራ መኾኑን የአማራ ክልል ንግድ እና ገበያ ልማት ቢሮ...
አማራ ክልልን ከአዲስ አበባ ጋር የሚያገናኙ ሁለት የፍጥነት መንገዶች የግንባታ ጥናት እየተደረገ ነው።
ባሕር ዳር፡ ጥር 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ከአዲስ አበባ በተለያዩ መስመሮች የሚወጡ 4 አዳዲስ የፍጥነት መንገዶችን ...








