አካል ጉዳተኞች የሥራ እድል ተጠቃሚ እንዲኾኑ ይሠራል።
ጎንደር: ጥር 30/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የጎንደር አካል ጉዳተኞች ክህሎት ማበልፀጊያ ማዕከል ባለፉት ስድስት ወራት በፋሽን ዲዛይን፣ በአይ ሲቲ፣ በሽመና፣ በእንጨት እና ብረታ ብረት ሥራዎች ያሠለጠናቸውን የ2017 ዓ.ም አንደኛ ዙር ሠልጣኞችን አስመርቋል።
በምረቃ...
የጸጥታ ችግሩ በግብር አሰባሰቡ ላይ ተጽዕኖ ማሳደሩን የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ ገለጸ።
ባሕር ዳር: ጥር 30/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ምክር ቤት የበጀት እና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ክትትል የሚያደርግባቸውን ተቋማት የ2017 በጀት ዓመት የስድስት ወራት የሥራ አፈጻጸም እየገመገመ ነው።
የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ ኀላፊ ክብረት ማሕሙድ...
በጸጥታ ችግር የተዘጉ ትምህርት ቤቶችን ሥራ ለማስጀመር የሁሉንም ርብርብ እንደሚጠይቅ የጎንደር ከተማ አሥተዳደር ...
ጎንደር: ጥር 29/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የጎንደር ከተማ አሥተዳደር ትምህርት መምሪያ ከወላጆች፣ ከትምህርት ባለሙያዎች፣ ባለድርሻ አካላት እና የሥራ ኀላፊዎች ጋር በሦስት የትምህርት ጉዳዮች ውይይት እያደረገ ነው።
መምሪያው በጸጥታ ችግር የተዘጉ ትምህርት ቤቶችን ሥራ ማስጀመር...
የበጀት እና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የሚከታተላቸውን ተቋማት የሥራ አፈጻጸም እየገመገመ ነው።
ባሕር ዳር: ጥር 30/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ምክር ቤት የበጀት እና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ክትትል የሚያደርግባቸውን ተቋማት የ2017 በጀት ዓመት የስድስት ወራት ሥራ አፈጻጸም ሪፖርት እየገመገመ ነው።
ከሰዓት በፊት የገቢዎች፣ የገንዘብ እና የፕላንና...
ለ2017/18 የምርት ዘመን 24 ሚሊዮን ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ለመግዛት መታቀዱን ግብርና ሚኒስቴር ገለጸ።
አዲስ አበባ: ጥር 30/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የግብርና ሚኒስትር የ2017/18 የምርት ዘመን የአፈር ማዳበሪያ ግዥን አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል። መግለጫውን የሰጡት የግብርና ሚኒስትር ዴኤታ ሶፊያ ካሳ (ዶ.ር) መንግሥት የአርሶ አደሩን ምርት እና ምርታማነት ለማሳደግ በትኩረት...








