የሽምግልና መማክርት ጉባኤ ለማቋቋም ማስፈጸሚያ ሰነድ እና የመመስረቻ ጽሑፍ መዘጋጀቱን የባሕል እና ቱሪዝም ቢሮ...
ባሕር ዳር: ጥር 30/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ምክር ቤት የሰው ሃብት እና ቱሪዝም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የሚከታተላቸውን ተቋማት የስድስት ወራት የሥራ አፈጻጸም ገምግሟል።
የአማራ ክልል ባሕል እና ቱሪዝም ቢሮ ኀላፊ መልካሙ...
አካል ጉዳተኞች የሥራ እድል ተጠቃሚ እንዲኾኑ ይሠራል።
ጎንደር: ጥር 30/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የጎንደር አካል ጉዳተኞች ክህሎት ማበልፀጊያ ማዕከል ባለፉት ስድስት ወራት በፋሽን ዲዛይን፣ በአይ ሲቲ፣ በሽመና፣ በእንጨት እና ብረታ ብረት ሥራዎች ያሠለጠናቸውን የ2017 ዓ.ም አንደኛ ዙር ሠልጣኞችን አስመርቋል።
በምረቃ...
የጸጥታ ችግሩ በግብር አሰባሰቡ ላይ ተጽዕኖ ማሳደሩን የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ ገለጸ።
ባሕር ዳር: ጥር 30/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ምክር ቤት የበጀት እና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ክትትል የሚያደርግባቸውን ተቋማት የ2017 በጀት ዓመት የስድስት ወራት የሥራ አፈጻጸም እየገመገመ ነው።
የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ ኀላፊ ክብረት ማሕሙድ...
በጸጥታ ችግር የተዘጉ ትምህርት ቤቶችን ሥራ ለማስጀመር የሁሉንም ርብርብ እንደሚጠይቅ የጎንደር ከተማ አሥተዳደር ...
ጎንደር: ጥር 29/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የጎንደር ከተማ አሥተዳደር ትምህርት መምሪያ ከወላጆች፣ ከትምህርት ባለሙያዎች፣ ባለድርሻ አካላት እና የሥራ ኀላፊዎች ጋር በሦስት የትምህርት ጉዳዮች ውይይት እያደረገ ነው።
መምሪያው በጸጥታ ችግር የተዘጉ ትምህርት ቤቶችን ሥራ ማስጀመር...
የበጀት እና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የሚከታተላቸውን ተቋማት የሥራ አፈጻጸም እየገመገመ ነው።
ባሕር ዳር: ጥር 30/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ምክር ቤት የበጀት እና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ክትትል የሚያደርግባቸውን ተቋማት የ2017 በጀት ዓመት የስድስት ወራት ሥራ አፈጻጸም ሪፖርት እየገመገመ ነው።
ከሰዓት በፊት የገቢዎች፣ የገንዘብ እና የፕላንና...








