የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ብልጽግና ፓርቲ በገዥው ፓርቲ የጉባኤ ውሳኔዎች እና አቅጣጫዎች ላይ እየመከረ...
ባሕር ዳር: የካቲት 03/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ''ከቃል እስከ ባሕል'' በሚል መሪ መልዕክት ከከተማ፣ ከክፍለ ከተማ እና ከቀበሌ መሪዎች ጋር በሁለተኛው የብልጽግና ፓርቲ መደበኛ ጉባኤ ውሳኔዎች...
የአማራ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን ጀመረ።
ባሕር ዳር: የካቲት 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 9ኛ መደበኛ ጉባዔውን ማካሄድ ጀምሯል።
ጉባኤው ከየካቲት 04 እስከ 07/2017 ለአራት ተከታታይ ቀናት ይካሄዳል። በቆይታውም በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ መክሮ...
የሕዝቡን ሰላም እና ደኅንነት ለመጠበቅ ጠንካራ ሥራ መሠራቱን የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን...
ሁመራ: የካቲት 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ፤ የዞኑ ሰላምና ጸጥታ መምሪያ የ6 ወራት የሥራ አፈጻጸም ግምገማና የቀጣይ አቅጣጫ የውይይት መድረክ በሁመራ ከተማ አካሂዷል። በግምገማው የተገኙት የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት...
ሀገር አቀፍ የንግድ ትርዒት እና ባዛር በደብረ ብርሃን ከተማ ተከፈተ።
ደብረ ብርሃን: የካቲት 03/2017 ዓ.ም (አሚኮ) "ከፍታ ለደብረብርሃን" በሚል መሪ መልዕክት ሀገር አቀፍ የንግድ ትርዒት እና ባዛር በደብረብርሃን ከተማ ተጀምሯል። የደብረ ብርሃ ከተማ አሥተዳደር ንግድ እና ገበያ ልማት መምሪያ ኀላፊ ይርጋለም ምሥጋናው ባዛሩ ሸማቹን...
“ሰላም ከሁሉም ይቀድማል” የደባርቅ ከተማ ሴቶች
ደባርቅ: የካቲት 03/2017 ዓ.ም (አሚኮ) "የሴቶች የተደራጀና ሁለንተናዊ ተሳትፎ ለዘላቂ ሰላምና ልማት ግንባታ" በሚል መሪ መልዕክት ዞናዊ የሴቶች ንቅናቄ መድረክ በደባርቅ ከተማ ተካሂዷል። የበለፀገች ኢትዮጵያን እውን ለማድረግ የሴቶችን ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ ተሳትፎ ማጎልበት...








