14 ሚሊዮን ማሳ በሁለተኛ ደረጃ ካዳስተር በመመዝገብ ዲጂታላይዝድ መደረጉን መሬት ቢሮ አስታወቀ።

ባሕር ዳር: የካቲት 11/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል መሬት ቢሮ አርሶ አደሮች የሁለተኛ ደረጃ የይዞታ ማረጋገጫ ደብተራቸውን አስይዘው ከፋይናንስ ተቋማት የገንዘብ ብድር የሚያገኙበትን ሁኔታ ለማመቻቸት የሚያስችል ውይይት በባሕር ዳር ከተማ አካሂዷል። የመሬት ቢሮ ኀላፊ...

ግብርን በታማኝነት በመክፈል ሀገራዊ ግዴታን መዋጣት እንደሚገባ የደብረታቦር ከተማ ግብር ከፋዮች ...

ደብረ ታቦር: የካቲት 11/2017 ዓ.ም (አሚኮ) "ሰላም ለሀገራችን፣ ፍቅር ለሕዝባችን፣ ግብር ለሁለንተናችን" በሚል መልዕክት በደብረ ታቦር ከተማ አሥተዳደር የግብር ንቅናቄ መድረክ ተካሂዷል። በንቅናቄ መድረኩ ስፖርታዊ ሁነቶችን ጨምሮ ለምሥጉን ግብር ከፋዮች የምስክር ወረቀት እና ሽልማት...

ሌተናል ጄኔራል መሐመድ ተሰማ እና የዕዙ መሪዎች በባሕር ዳር ከተማ የመሠረተ ልማት ሥራዎችን ጎበኙ።

ባሕር ዳር: የካቲት 11/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የምስራቅ ዕዝ ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል መሐመድ ተሰማ፣ የዕዙ ኮማንድ፣ የኮር አዛዦች፣ የክፍለ ጦር አመራሮች እና ከፍተኛ መኮንኖች የባሕር ዳር ስታዲዮምን፣ የዓባይ ድልድይን እና መናፈሻዎችን ጎብኝተዋል። በክልሉ እየተከናወኑ...

“በአረርቲ ከተማ የተመረቀው የንጹሕ መጠጥ ውኃ ፕሮጀክት መንግሥት የሕዝቡን ጥያቄ ለመፍታት ያለውን ቁርጠኝነት ማሳያ...

ደብረ ብርሃን: የካቲት 11/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ሸዋ ዞን በአረርቲ ከተማ በ117 ሚሊዮን ብር በላይ የተገነባው የመጠጥ ውኃ ፕሮጀክት ተመርቋል። የሰሜን ሸዋ ዞን ዋና አሥተዳዳሪ መካሻ ዓለማየሁ ምንጃር ሸንኮራን ጨምሮ በዞኑ 1 ነጥብ...

የደረሰኝ አጠቃቀም እና ሕጋዊ ተጠያቂነቱ!

ባሕር ዳር: የካቲት 11/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ደረሰኝን መቀበል እና መስጠት ላይ ክፍተቶች ሲስተዋሉ ይታያል። በርካታ ሰዎች ደረሰኝ መጠየቅ ሥልጡንነት መኾኑንም አይገነዘቡም። አንድ ሰው ላገኘው አገልግሎት ደረሰኝ መጠየቁ ሀገሩን ለማልማት በሚደረግ ጥረት አንድ ጠጠር የመወርወር...