“ለ129ኛው የዓድዋ ድል በዓል እንኳን በሠላም አደረሳችሁ” የመከላከያ ሚኒስቴር

ባሕር ዳር: የካቲት 23/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የመከላከያ ሚኒስቴር ለ129ኛው የዓድዋ ድል በዓል እንኳን በሠላም አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፏል። የዓድዋ ድል የመላው ኢትዮጵያዊያን የጀግንነት ታሪክ የሚዘከርበት አያቶቻችን ዘመን ባልዘመነበት በያኔው ዘመን ፋሽስት ኢጣሊያንን በጦር በጎራዴ...

“የኢትዮጵያን እና የኢትዮጵያውያንን ልክ የሚያሳይ የጥቁር ሕዝቦች ኩራት ነው ዓድዋ” አፈጉባኤ ታገሰ ጫፎ

ባሕር ዳር: የካቲት 23/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈጉባኤ ታገሰ ጫፎ ለዓድዋ ድል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። አፈጉባኤው በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ዓድዋ የኢትዮጵያዊያን የጀግንነት፣ የአልበገር ባይነት፣ የአርበኝነት፣...

“በዓድዋ ድል የሀገር እና የትውልድ ክብር ተጠብቋል” አቶ ይርጋ ሲሳይ

ባሕር ዳር: የካቲት 23/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ይርጋ ሲሳይ ለዓድዋ ድል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። አቶ ይርጋ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት እንኳን ለ129ኛው የአድዋ...

” አባቶቻችን በዘመናት ርዝማኔ የማይደበዝዝ ታላቅ ድል አስመዝግበዋል” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ

ባሕር ዳር: የካቲት 23/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳደር አረጋ ከበደ ለዓድዋ የድል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። ርእሰ መሥተዳድሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት እንኳን ለ129ኛው የዓድዋ ድል በዓል አደረሳችሁ...

”ለሴቶች ተጠቃሚነት ትላንትን ሳይኾን ነገን እያሰብን መሥራት ይገባል” ወይዘሮ ብርቱካን ሲሳይ

ባሕር ዳር: የካቲት 22/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በሴቶች አመራር ፎረም የክልሉ ሴቶች ሁለንተናዊ ተሳታፊነት እና ተጠቃሚነት ስለሚረጋገጥበት ኹኔታ ውይይት ተደርጓል። ችግሮች ተነስተው የመፍትሄ ሃሳቦችም ተመላክተውበታል። ማርች 8 ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀንን ምክንያት በማድረግ ሁሉን አቀፍ...