ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ከኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት መሪዎች ጋር ተወያዩ።

ባሕር ዳር፡ መስከረም 05/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ከኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት መሪዎች ጋር ተወያይተዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት አዲስ ከተመረጠው የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር...

በ280 ትምህርት ቤቶች ትምህርት መጀመሩን የኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር አሥታወቀ።

ከሚሴ: መስከረም 05/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የ2018 የትምህርት ዘመን ትምህርት በሁሉም አካባቢዎች እንዲጀመር አቅጣጫ መቀመጡ ይታወቃል። ይህንንም ተከትሎ በኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር ባሉ ወረዳ እና ከተማ አሥተዳደር ትምህርት ቤቶች ትምህርት ተጀምሯል። አሚኮ በደዋጨፋ ወረዳ በተረፍ አንደኛ ደረጃ...

“ሕዳሴ የአብሮነታችን ዋስትና የቁጭታችን መቋጫ፣ የነገዋ ኢትዮጵያ ተስፋ ብርሃን ነው” አቶ ይርጋ ሲሳይ

ባሕር ዳር: መስከረም 04/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች የታላቁ የሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅን አስመልክቶ "እምርታና ማንሠራራት" በሚል መሪ መልእክት ውይይት አካሂደዋል። በውይይቱ የአማራ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ይርጋ ሲሳይ...

የፌዴራል እና የጎንደር ከተማ ከፍተኛ መሪዎች በጎንደር ከተማ እየተሠሩ ያሉ የልማት ሥራዎችን እየተመለከቱ ነው።

ጎንደር፡ መስከረም 03/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበልን ጨምሮ የጎንደር ከተማ አሥተዳደር ከፍተኛ መሪዎች በጎንደር ከተማ እየተሠሩ ያሉ የልማት ሥራዎችን እየጎበኙ ነው። ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

መድኃኒትን ያለ ሐኪም ትዕዛዝ መውሰድ ምን ሊያስከትል ይችላል ?

ባሕር ዳር: መስከረም 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ምግብ እና መድኃኒት ባለሥልጣን መድኃኒቶች በሽታን ለመፈወስ፣ ለማስታገስ፣ ለመከላከል፣ የሕመም ምልክቶችን ለመቀነስ፣ በሽታዎችን ለመመርመር የሚያገለግሉ ኬሚካሎች ወይም ውህዶች እንደኾኑ ይገልጻቸዋል። በጤና አጠባበቅ ሥርዓት ውስጥ አስፈላጊ ከኾኑት ግብዓቶች...