የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከሕመድ (ዶ.ር) መልዕክት፦

እመርታ ለዘላቂ ከፍታ የወረስነው ዕዳ ብዙ፤ የምንጓዝበት መንገድ ረዥም፤ ሕዝባችንም ፍላጎት ሰፊ ነው፡፡ ቀስ በቀስ በሚደረግ የተለምዶ ጉዞ ወደ ምንፈልገው የብልጽግና ምእራፍ አንደርስም፡፡ ያለን አማራጭ አንዳንድ እርከኖችን መዝለል ነው፡፡ ለዚህ ደግሞ ፈጠራ እና ፍጥነት ወሳኞች ናቸው፡፡...

ሕዳሴ ግድብ ብሔራዊ ጥቅምን የማስጠበቅ ጽኑ ፍላጎታችንን ለዓለም ያሳየ ነው።

አዲስ አበባ: ጳጉሜን 01/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ‎የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅን አስመልክቶ ለመገናኛ ብዙኃን ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል። ‎ ‎መግለጫውን የሰጡት የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የኮርፖሬት ኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክተር ሞገስ መኮንን ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ...

“የጽናት ቀን” በባሕር ዳር ከተማ እየተከበረ ነው።

ባሕር ዳር: ጳጉሜን 01/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የጽናት ቀን "አንድነታችን የጽናታችን ዋስትና ነው" በሚል መሪ መልዕክት በባሕር ዳር ከተማ እየተከበረ ይገኛል። በበዓሉ የሀገር መከላከያ ሠራዊት፣ የፌዴራል ፖሊስ፣ የክልሉ የፖሊስ አባላት፣ የአድማ መከላከል ፖሊስ እና የሚሊሻ አባላት...

“በሁሉም ዘርፎች በምናደርገው ተጋድሎ የኢትዮጵያን መሠረት እናጸናለን” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)

ባሕር ዳር: ጳጉሜን 01/2017 ዓ.ም (አሚኮ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የጽናትን ቀን አስመልክተው መልእክት አስተላልፈዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልእክት ኢትዮጵያ ብልጽግናዋን የምታረጋግጠው መሠረቷን ለማጽናት በሚችሉ ብርቱ እጆች ነው ብለዋል። በሁሉም ዘርፎች በምናደርገው ተጋድሎ...

“ወጣቶች ለአየር ንብረት ለውጥ የማትበገር አፍሪካን የሚገነቡ መሐንዲሶች ናቸው” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 29/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ "የአፍሪካ ወጣቶች የአየር ንብረት ጉባኤ 2025ን" አስጀምረዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልእክት ወጣቶች ለአየር ንብረት ለውጥ የማትበገር አፍሪካን የሚገነቡ መሐንዲሶች ናቸው...