ኦቪድ ሪል ስቴት የመኖሪያ ቤት ችግርን በመቅረፍ በኩል ኀላፊነቱን እየተወጣ ነው።
አዲስ አበባ: ኅዳር 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ኦቪድ ሪል ስቴት በልዩነት ታላቅ የሽያጭ ኤክስፖ በአዲስ አበባ ከተማ ማዘጋጀቱን አስታውቋል።
ራዕያችን ልማት ነው የሚል መርሕ ያነገበው ኦቢድ ሪል ስቴት የተቋቋመው 2013 ዓ.ም ነበር። አዳዲስ የግንባታ ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም...
“ዓለም ችግሩን የፈታው በውይይት ነው፣ እኛም ችግሮቻችን በንግግር እንፍታ” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ
ባሕር ዳር፡ ኅዳር 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ በምሥራቅ ጎጃም ዞን ከአዋበል ወረዳ እና ሉማሜ ከተማ አሥተዳደር ነዋሪዎች ጋር ተወያይተዋል።
በውይይቱ ርእሰ መሥተዳደር አረጋ ከበደን ጨምሮ ምክትል ርእሰ መሥተዳደር አብዱ ሁሴን (ዶ.ር)፣ በምክትል...
ትርፍ ያለው ከሰላም ብቻ ነው።
ባሕር ዳር: ኅዳር 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ በምሥራቅ ጎጃም ዞን
የአዋበል ወረዳ እና ሉማሜ ከተማ አሥተዳደር ነዋሪዎች ጋር ተወያይተዋል።
በውይይቱ ከርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ በተጨማሪ ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ.ር)፣ በምክትል ርእሰ...
አምባሳደር በትረ መንግሥቱ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ሚኒስትር ዴኤታ ኾነው ተሾሙ።
ባሕር ዳር፡ ኅዳር 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከህዳር 23/2018 ዓ.ም ጀምሮ አምባሳደር በትረ መንግስቱን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ሚኒስትር ዴኤታ አድርገው ሹመዋል። መረጃው የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ነው።
የአሚኮ ዲጂታል...
አስር የተተከሉ ከሳተላይት ያለማቋረጥ ዳታ የሚቀበሉ ጣቢያዎች ወይም CORS ሥራ ጀመሩ።
አዲስ አበባ: ኅዳር 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በቋሚነት መሬት ላይ የሚተከል የሳተላይት ዳታን ያለማቋረጥ የሚቀበል እና ፕሮሰስ የሚያደርግ መኾኑ ተገልጿል።
ቴክኖሎጂው የአንድን ቦታ መገኛ መረጃን ከጂፒኤስ ሳተላይቶች 24 ሰዓት ሙሉ በመቀበል ከፍተኛ ጥራት የሚሰጥ ነው።
በማስጀመሪያ ሥነ...







