የላብ አደሮች ተጋድሎ!
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 23/2016 ዓ.ም (አሚኮ)19ኛው መቶ ክፍለ ዘመን የኢንዱስትሪው አብዮት የተስፋፋበት ወቅት ነበር። ለዓመታት የቆየው የእርስ በእርስ ጦርነት ማብቂያ ላይ የነበረችው አሜሪካ ከእርሻ ወደ ኢንዱስትሪ የተሸጋገረችበት ወቅትም ነበር። የኢንዱስትሪ መስፋፋቱ ለበርካታ አሜሪካውያን...
የሰራተኞች ቀን መከበር ለኢትዮጵያ እና ለመላው ዓለም ምን ጥቅም አስገኘ?
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 23/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በዓለም ላይ ሰላማዊ ሰልፎችን እና ትዕይንተ ሕዝብ ማድረግ የተጀመረው ሰሜን አሜሪካ ውስጥ ነበር። ለሰልፉ ጅማሮ ምክንያቱ ደግሞ በኢንዱስትሪ አብዮት ወቅት የፋብሪካ ባለቤቶች ሠራተኞቻቸው ከእሑድ በስተቀር በየቀኑ 16 ሰዓት...
ትውልዱ ሀገርን በሚያሳድጉ ሜጋ ፕሮጀክቶች እና የበጎ ፈቃድ አገልግሎቶች ተሳትፎውን አጠናክሮ እንዲቀጥል ተጠየቀ።
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 23/2016 ዓ.ም (አሚኮ) “የምሁራን እና ወጣቶች ሚና ለሀገረ መንግሥት ግንባታ” በሚል መሪ ሐሳብ የፓናል ውይይት በመካሄድ ላይ ነው፡፡
ውይይቱን ያዘጋጀው የብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ ዋና ጽሕፈት ቤት...
“የሠራተኛውን መብት እና ጥቅም ለማስጠበቅ የጋራ ሥራ ያስፈልጋል” ሙፈሪሃት ካሚል
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 23/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ሠራተኞች ማኅበራት ኮንፌዴሬሽን በሀገር አቀፍ ደረጃ ለ49ኛ ጊዜ በዓለም አቀፍ ደረጃ ደግሞ ለ135ኛ ጊዜ የሚከበረውን የሠራተኞች ቀን "ለሰላም እና ለኑሮ ውድነት መፍትሄ...
የትንሳዔ በዓልን ምክንያት በማደረግ የሸቀጦች የዋጋ ጭማሪ እንዳይከሰት እየሠራ መኾኑን የምሥራቅ ጎጃም ዞን አስታወቀ።
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 23/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የዞን ንግድ እና ገበያ ልማት መምሪያ ኅላፊ አቶ ሽፈራው አየለ የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ የዋጋ ጭማሪ እና የምርት አቅርቦት እጥረት እንዳይከሰት እየተሠራ ስለመኾኑ...








