“የተሰናዱ እመቤት፤ የተዋቡ ንግሥት”

ባሕር ዳር: ግንቦት 26/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ከውበት የላቀ ውበት ተሰጣቸው፣ ከደም ግባትም የተወደደው ታደላቸው፣ ከብልሃትም የላቀውን ብልሃት ተቸራቸው። እረኞች ያዜሙላቸዋል፣ የዓለም አጫዎቾች ይቀኙላቸዋል፣ መኳንንቱ እጅ ይነሱላቸዋል፣ መሳፍንቱ ለክብራቸው ያረበርቡላቸዋል። ወይዛዝርቱ ሽቶ ይዘው ያርከፈክፏቸዋል። ጎበዛዝቱ በክብር...

“ክልላዊ እና ሀገራዊ ፈተና በሰላም እንዲጠናቀቅ ከባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት እየተሠራ ነው” የደሴ ከተማ...

ደሴ: ግንቦት 26/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የደሴ ከተማ አሥተዳደር ትምህርት መምሪያ የ2016 ዓ.ም ክልላዊ እና ሀገራዊ ፈተናን በተመለከተ ከባለድርሻ አካላት ጋር ምክክር አካሂዷል። በምክክር መድረኩ የደሴ ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ሳሙኤል ሞላልኝ የትምህርት ሥራ...

የሰሜን ወሎ ዞን መሪዎች ሰላምን በማጽናት ዙሪያ እየመከሩ ነው።

ወልድያ: ግንቦት 26/2016 ዓ.ም (አሚኮ) "ሰላምን በማጽናት በዘላቂነት እግር መትከል" በሚል መሪ መልእክት የሰሜን ወሎ ዞን እና የወልድያ ከተማ አሥተዳደር የመሪዎች ውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው። የአፍሪካ የልህቀት ማዕከል ዳይሬከተር ዛዲግ አብርሀ፣ የአማራ ክልል ብልጽግና...

የቀዳማዊት እመቤት ጽሕፈት ቤት እና ጉድ ኔበርስ በጋራ ለመሥራት የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ።

ባሕር ዳር: ግንቦት 26/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የቀዳማዊት እመቤት ጽሕፈት ቤት እና ጉድ ኔበርስ ዓለም አቀፍ በጎ አድራጎት ድርጅት በጋራ ለመሥራት የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርመዋል። የቀዳማዊት እመቤት ጽሕፈት በማኅበራዊ ትስስር ገጹ ባሰፈርው መልዕክት ዋናው መቀመጫው እና...

ሰላምን እና አንድነትን ያናጉ ችግሮች በዘላቂነት በውይይት እንዲፈቱ ሀገራዊ ምክክሩን መደገፍ እንደሚገባ ተጠቆመ።

ባሕር ዳር: ግንቦት 26/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የቀድሞው የደቡብ ክልል ርእሰ መሥተዳድር እና የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ የአማካሪ ቦርድ አባል አባተ ኪሾ እንደገለጹት ሀገራዊ ምክክሩ በኢትዮጵያ ጎልተው የሚታዩ እና ለግጭት መንስኤ የኾኑ ችግሮች በውይይት በዘላቂነት እንዲፈቱ የሚያደርግ...