ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ሲላኦም ማዕከልን ጎበኙ።

ባሕር ዳር: ግንቦት 27/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በደቡብ ኮሪያ ሲላኦም ማዕከል ለዐይነ ስውራን ተቋምን ጎበኝተዋል። "ዛሬ በደቡብ ኮሪያ የሚገኘውን ሲላኦም ማዕከል ለዐይነ ስውራን በተባለው ተቋም ተገኝቼ ሥራዎችን ተመልክቻለሁ" ያሉት ቀዳማዊት እመቤቷ ለዐይነ ስውራን...

በሰሜን ወሎ ዞን ከተለያዩ አካባቢዎች የተውጣጡ የማኅበረሰብ ክፍሎች የተሳተፉበት ውይይት እየተካሄደ ነው።

ባሕር ዳር: ግንቦት 27/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በሰሜን ወሎ ዞን ወረዳዎች፣ ከተማ አስተዳደሮች እና ከወልድያ ከተማ ክፍለ ከተሞች የተውጣጡ የማኅበረሰብ ክፍሎች የተሳተፉበት ውይይት እየተካሄደ ነው። ውይይቱ በክልሉ ወቅታዊ ሁኔታ፣ ሰላም፣ ልማት እና የመልካም አስተዳደር...

የ2016 ዓ.ም ኢትዮጵያ ታምርት ክልላዊ የማጠቃለያ መርሐ ግብር በደብረ ብርሃን ከተማ እየተካሄደ ነው።

ባሕር ዳር: ግንቦት 27/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የ2016 ዓ.ም የኢትዮጵያ ታምርት ክልላዊ የማጠቃለያ መርሐ ግብር ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደን ጨምሮ ሌሎች የክልሉ እና የፌዴራል መንግሥት ከፍተኛ መሪዎች፣ አልሚ ባለሃብቶች እና የሚመለከታቸው ባለሙያዎች በተገኙበት እየተካሄደ ነው። ከፍተኛ...

“ባለሃብቶች በወሰዱት መሬት ላይ ፈጥነው በማልማት ራሳቸውን፣ ሕዝብን እና ሀገርን ተጠቃሚ በሚያደርግ ተግባር ላይ...

ደብረ ብርሃን፡ ግንቦት 27/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በበላይነህ ክንዴ ግሩፕ የተገነባውን የፊቤላ ኢንዱስትሪያል መኪና መገጣጠሚያ ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ እና ሌሎችም የክልል እና የፌዴራል ከፍተኛ መሪዎች በተገኙበት ተመርቋል። ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ በላይነህ ክንዴ ግሩፕ...

የፖለቲካ ፓርቲዎች በምክክሩ በመሳተፍ ታሪካዊ ዐሻራቸውን ማኖር እንዳለባቸው ተገለጸ።

ባሕር ዳር: ግንቦት 27/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በሀገራዊ ምክክሩ የፖለቲካ ፓርቲዎች በመሳተፍ ታሪካዊ አሻራቸውን ማኖር እንዳለባቸው የአዲስ አበባ የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር ምዕራፍ ተሳታፊዎች ገለጸዋል። የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትሕ (ኢዜማ) ተወካይ አቶ ግርማ ሰይፉ ሀገራዊ ምክክር...