በኢትዮጵያ የንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት እና በሳዑዲ አረቢያ አቻው መካከል የመግባቢያ ሥምምነት ተፈረመ።

ባሕር ዳር: ግንቦት 28/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የኢትዮጵያ የንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት እና በሳዑዲ አረቢያ አቻው መካከል የመግባቢያ ሥምምነት ዛሬ በአዲስ አበባ ተፈርሟል። ሥምምነቱ የተፈረመው በአዲስ አበባ እየተካሄደ ባለው የኢትዮ-ሳዑዲ ንግድ እና ኢንቨስትመንት ፎረም ላይ...

“ምክር ቤቶች በሕዝብ የሚነሱ ጥያቄዎች እንዲመለሱ በትኩረት መሥራት ይጠበቅባቸዋል” አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ

ባሕር ዳር: ግንቦት 28/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የዴሞክራሲ ተቋማት ነጻ እና ገለልተኛ ኾነው ሀገራዊ ኅላፊነታቸውን ሊወጡ እንደሚገባ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ አስታወቁ። ''የዴሞክራሲ ተቋማት ሚና በሀገረ መንግሥት ግንባታ'' በሚል ርዕስ ለፌዴራል...

በክልሉ ዘላቂ ሰላም ለማስፈን የኅብረተሰቡን አንገብጋቢ ችግሮች በጥናት ለይቶ መፍታት የመንግሥት ቀዳሚ አጀንዳ ሊኾን...

እንጅባራ: ግንቦት 28/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር የመንግሥት ሠራተኞች በወቅታዊ የሰላም፣ የልማት እና የመልካም አሥተዳደር ጉዳዮች ላይ በእንጅባራ ከተማ ምክክር አካሂደዋል። የመንግሥት ሠራተኞቹን ያወያዩት በብልጽግና ፓርቲ የአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት...

የኢትዮጵያ እና ሳዑዲ አረቢያ የንግድ እና ኢንቨስትመንት ግንኙነት ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ እንደሚገኝ ተገለጸ።

ባሕር ዳር: ግንቦት 28/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የኢትዮ-ሳዑዲ የንግድ እና ኢንቨስትመንት ፎረም በሳይንስ ሙዚየም መካሄድ ጀምሯል። በፎረሙ በሳዑዲ አረቢያ የንግድ ምክር ቤት ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት የተመራ 79 አባላት ያለው ልዑክ እና ባለድርሻ አካላት እየተሳተፉ ይገኛሉ። በፎረሙ መክፈቻ...

የሀራ ከተማ ነዋሪዎች በአካባቢያቸው ሰላም ዙሪያ እየመከሩ ነው።

ባሕር ዳር: ግንቦት 28/2016 ዓ.ም (አሚኮ)"ሰላምን በማጽናት በዘላቂነት እግር መትከል" በሚል መሪ መልዕክት የፌዴራል እና የክልል የሥራ ኀላፊዎች ከሀራ ከተማ አሥተዳደር ነዋሪዎች ጋር ውይይት እያካሄዱ ነው። የአፍሪካ የልህቀት ማዕከል ዳይሬከተር ዛዲግ አብርሀ፣ የአማራ...