ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በ2016 በጀት ዓመት 10 ወራት ከዕቅዱ በላይ ኃይል አመንጭቶል።

ባሕር ዳር: ግንቦት 28/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በሁለት ተርባይኖች ኃይል እያመነጨ የሚገኘው ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በ2016 በጀት ዓመት 10 ወራት ከዕቅዱ የ26 በመቶ ብልጫ ያለው የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጨቱን የኃይል ማመንጫዎች ኦፕሬሽን ዘርፍ ገለፀ፡፡ በዘርፉ የእቅድ...

ለአርንጓዴ አሻራ ከ176 ሺህ በላይ የተለያዩ ችግኞችን ዝግጁ ማድረጉን የቃብትያ ሁመራ ወረዳ አሥተዳደር...

ሁመራ፡ ግንቦት 28/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን በቃብትያ ሁመራ ወረዳ እንደሀገር የተፈጥሮን ምህዳር ለመጠበቅ ለአረንጓዴ አሻራ መርሐግብር የሚውል የተለያዩ የችግኝ አይነቶችን ዝግጁ ማድረጋቸው ነው የተገለጸው። እየተደረገ ያለው ዝግጅትም...

“በምክክሩ በማጀት ውስጥ የሚወሩ፣ በጫካ ውስጥ የሚነገሩ እንዲኹም ትናንት እንደወንጀል የሚታዩ ጉዳዮች ወደ ጠረጴዛ...

ባሕር ዳር: ግንቦት 28/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጠቅላይ ጸሐፊ ሊቀ ትጉሃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ ከአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ዲጂታል ሚዲያ ክፍል ጋር በነበራቸው ቆይታ ስለ ጉባኤው ሥራዎች፣ ስለ ኢትዮጵያ ወቅታዊ እና የወደፊት ጉዞ...

ሰላምን የማስፈን ትልቅ ኀላፊነታቸውን ለመወጣት ቁርጠኛ መኾናቸውን የሃይማኖት አባቶች ገለጹ፡፡

ደሴ: ግንቦት 28/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በደሴ ከተማ አሥተዳደር ከሃይማኖት አባቶች ጋር በወቅታዊ የሰላም ጉዳይ ዙሪያ ምክክር ተካሂዷል፡፡ በውይይቱ የአማራ ክልል የጸጥታ ችግሮች እና እየተከናወኑ ያሉ ሥራዎች በመነሻነት ቀርበዋል፡፡ የክልሉን ሰላም ወደነበረበት ለመመለስ የሁሉም ድርሻ...

የከተማ አሥተዳደሩ ባደረገው የገንዘብ እና የክህሎት ድጋፍ የተሻለ እየሠሩ እንደኾነ በደሴ ከተማ የተደራጁ ኢንተርፕራይዞች...

ደሴ: ግንቦት 28/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የደሴ ከተማ አሥተዳደር ሥራ እና ሥልጠና መምሪያ የበጀት ዓመቱን የ11 ወራት የዕቅድ አፈጻጸም፣ የ60 ቀን አፈጻጸሙን እና የቀሪ 100 ቀናት የዕቅድ ትውውቅ አካሂዷል። ውይይቱን የመሩት የደሴ ከተማ አሥተዳደር ምክትል...