በተጠናቀቀው የ2016 በጀት ዓመት 116 አዳዲስ የገጠር ከተሞችን እና መንደሮችን የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉ...
ባሕር ዳር: ሐምሌ 29/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የኮርፖሬት ኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር መላኩ ታዬ እንዳስታወቁት በተጠናቀቀው 2016 በጀት ዓመት በገጠር እና በከተማ 426 ሺህ 290 አዳዲስ ደንበኞችን ኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ማድረግ ተችሏል። በ2016 በጀት...
“ከ550 ቢሊየን ብር በላይ ተጨማሪ በጀት ለማፀደቅ ለምክር ቤቱ ሊቀርብ ነው” ኢዮብ ተካልኝ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር: ሐምሌ 29/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ለ2017 በጀት ዓመት ከ550 ቢሊየን ብር በላይ ተጨማሪ በጀት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለማፀደቅ ዝግጅት መደረጉ ተገለጸ፡፡ የገንዘብ ሚኒስትር ዴዔታው ኢዮብ ተካልኝ (ዶ.ር) የማክሮ ኢኮኖሚ ፖሊሲ ትግበራውን አስመልክቶ...
“ምርታማነትን ለማሳደግ የሚያስችሉ አሠራሮች ላይ ትኩረት ተደርጎ እየተሠራ ነው” ግብርና ቢሮ
ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 29/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል በ2016/17 የምርት ዘመን ከ5 ነጥብ 1 ሚሊዮን ሄክታር በላይ መሬት በዘር በመሸፈን 169 ሚሊዮን ኩንታል ለማግኘት እየተሠራ ይገኛል። የአማራ ክልል ክልል...
ከ18 ሺህ በላይ ለሚኾኑ ሴቶች ቋሚ የሥራ ዕድል መፍጠር እንደተቻለ የክልሉ ሴቶች፣ ሕጻናት እና...
ባሕር ዳር: ሐምሌ 29/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ቢሮው ከዞን መሪዎች፣ ተጠሪ ተቋማት እና ልዩ ልዩ አጋሮች ጋር በ2016 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ እና የ2017 በጀት ዓመት የዕቅድ ትውውቅ መድረክ ዛሬ ...
ከ1ሺህ 500 በላይ ሕገ ወጥ ተዘዋዋሪዎች ወደ መጡበት መመለሳቸውን የምዕራብ ጎንደር ዞን ሰላም እና...
ገንዳ ውኃ: ሐምሌ 29/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ የስደተኞች መገኛ እና መዳረሻ ሀገር ብቻም ሳትኾን መሸጋገሪያም ነች። ሕገ ወጥ ተዘዋዋሪዎች ወደ ተለያዩ የዓለም ሀገራት ለመሄድ ከሚሸጋገሩባቸው የሀገሪቱ ጠረፋማ አካባቢዎች መካከል የአማራ ክልል ምዕራብ ጎንደር...








