“ኢትዮጵያን ታድጌ ካልተሠራ ቤቴ መቼ ወልዳኛለች መክናለች እናቴ” ሊቀ መኳስ ያለው አዳነ
ጥቅምት 07/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ የሃይማኖት አባት በፀሎቱ፣ ወታደር በሕይዎቱ፣ ጠቢብ በጥበቡ፣ ሲራራ በንግዱ፣ ልጅ በተተኪነቱ፣ አባት በአውራሽነቱ አንዱ ለሌላው እያቀበለ ትውልድ እንደ ሐረግ እያንሰላሰለ ያቆያት ሀገር ናት፡፡ ኢትዮጵያ የኢትዮጵያውያን የጋራ ሀገር ናት፤ የቆመችውም...
“የአማራ ሕዝብ ህልውና ጸንቶ የሚኖረው በአሸባሪው ትህነግ መቃብር ላይ ነው” የአማራ ክልል መንግሥት
የክልሉ መንግሥት በወቅታዊ ጉዳይ ያወጣው መግለጫ ቀጥሎ ቀርቧል።
የጀመርነውን የህልውና ዘመቻ ሳንቋጭ ሀሳብና ተግባራችን ከዓላማና ግባችን መንቀል ከፍተኛ ዋጋ እንዳያስከፍለን ከፍተኛ ጥንቃቄ ማድረግ ያስፈልጋል። የህልውና ዘመቻው ተገደን የገባንበት እንደሕዝብ የመኖርና ያለመኖር መጻኢ እጣፋንታችን የምንወስንበት እንጂ...
“የፖለቲካ መሪዎች ቅንነትን ተላብሰው በዜጎች ላይ የሚደርሰውን ሞትና መፈናቀል ማስቆም አለባቸው” የፖለቲካ ሳይንስ ምሁር
ባሕርዳር፡ ጥቅምት 06/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ብሔርን መሠረት ያደረገው የኢትዮጵያ ፖለቲካ የዚጎችን ሕይዎት ሲያናጋ ቆይቷል፡፡ በርካታ ዜጎችን ቀጥፏል፣ አካል አጉድሏል፣ ሀብትና ንብረት አውድሟል፡፡ አሁንም ዜጎች ተረጋግተው እንዳይኖሩ እያደረገ ነው፡፡
ከአሚኮ ጋር ቆይታ ያደረጉት በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካል...
የመውሊድ በዓልን ከተቸገሩ ወገኖች ጋር በጋራ ማክበር እንደሚገባ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት...
አዲስ አበባ፡ ጥቅምት 06/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር እድሪስ የፊታችን ሰኞ የሚከበረውን 1496ኛውን የነቢዩ መሐመድ የመውሊድ በዓልን በማስመልከት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
በመልዕክታቸውም በነቢዩ መሐመድ መውለድ...
አፍሪካውያን ዘላቂ ሰላማቸውን ለማስጠበቅ በራሳቸው የገንዘብ አቅም የሚደገፍ ተቋምን ለማጠናከር 480 ሚሊየን ዶላር ከአባል...
አዲስ አበባ፡ ጥቅምት 05/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የሕብረቱ የፖለቲካ ጉዳዮች፣ የሰላም እና ደኅንነት ኮሚሽን ባለፉት 9 ወራቶች ኢትዮጵያን ጨምሮ በአፍሪካ ሕብረት ታዛቢነት የተካሄዱ 11 ምርጫዎች ስኬታማ ነበሩ ብሏል፡፡ የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽነር አምባሳደር ባንኮሌ አዴዌየ በአህጉሪቱ...








