በ2015 ዓ.ም አጠቃላይ ለመትከል ከታቀደው 25 በመቶ በአትክልትና ፍራፍሬ ችግኞችና በመኖ ለመሸፈን መታቀዱን ግብርና...

ባሕር ዳር: ሐምሌ 04/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የኢፌዴሪ ገንዘብ ሚኒስቴር ሚኒስትር አሕመድ ሽዴን ጨምሮ ሌሎች የፌዴራል ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች በአማራ ክልል ግብርና ቢሮ የተሠሩ ሥራዎችን ተመልክተዋል። ቢሮው በአረንጓዴ አሻራ ልማት እስከ አሁን ያለውን አፈጻጸምና ያለው...

ውሜን ኢምፓወርመንት አክሽን ከሄልቪተስ ኢትዮጵያ ጋር በመተባበር ለደቡብ ወሎ ዞን እና ለደሴ ከተማ የቁሳቁስ...

ባሕር ዳር: ሐምሌ 03/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ድጋፉ ኮምፒውተርና የሞተር ሳይክል ተሽከርካሪ ሲኾን በገንዘብ ሲተምን ከ1ነጥብ 6 ሚሊዮን ብር በላይ መኾኑም ተጠቅሷል፡፡ የውሜን ኢምፓወርመንት አክሽን የፕሮጀክት አስተባባሪ አቶ ኃይለማርያም ሽፈራው እንዳሉት ፕሮጀክቱ ...

“ሕዝብ የሚያነሳቸውን የአገልግሎት አሠጣጥ ችግሮች ለመቅረፍ እየሠራን ነው” የአማራ ክልል ሲቪል ሰርቪስ እና...

ባሕር ዳር: ሐምሌ 03/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ብሔራዊ ክልል ምክር ቤት የሰው ሀብትና ቱሪዝም ልማት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የአስፈጻሚ ተቋማትን የሥራ አፈጻጸም እየገመገመ ነው። የአማራ ክልል ሲቪል ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ኮሚሽን ኮሚሽነር...

አቶ አህመድ ሽዴ በባሕር ዳር ከተማ የተከናወኑ “የሌማት ቱሩፋት” ሥራዎችን ጎበኙ።

ባሕር ዳር: ሐምሌ 03/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በኢፌድሪ ገንዘብ ሚኒስተር ሚኒስትር አህመድ ሽዴ እና በባሕር ዳር ከተማ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ድረስ ሳህሉ (ዶ.ር) የሚመራው የፌደራል ፣የክልልና የከተማ ከፍተኛ አመራሮች ልዑክ በባሕር ዳር ከተማ ያለውን የኢንዱስትሪና...

ንጋት ኮርፖሬት ካፒታሉ 16 ቢሊዮን ብር በላይ እንደደረሰ ገለጸ፡፡

ባሕር ዳር: ሐምሌ 03/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ምክር ቤት የበጀትና ፋይናስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የሚከታተላቸውን ተቋማት የ11 ወራት እቅድ አፈጻጸም እየገመገመ ነው። ቋሚ ኮሚቴው በጠዋት መርሐ ግብሩ የሚከታተላቸውን የልማት ድርጅቶች የ11 ወራት እቅድ አፈጻጸም...