“አልማ ኀብረተሰብን በማሳተፍ በውስን ሀብት ጥራት ያላቸው ግንባታዎችን መሥራት እንደሚቻል አሳይቶናል” አቶ በድሉ ውብሸት
ደብረ ብርሃን: ሐምሌ 24/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የደብረ ብርሃን አልማ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት በእምዬ ምንሊክ ክፍለ ከተማ ስር ለሚገኘው የደሊላ ቀበሌ 1ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ደረጃውን የጠበቀ ቤተ መጽሐፍት አስገንብቶ አስመርቋል::
ግንባታው በ1 ነጥብ 8 ሚሊዮን...
“በመምሪያው ግቢ የሚገኘውን መሬት አትክልት አልምተን ተጠቃሚ ኾነናል” የደቡብ ጎንደር ዞን ግብርና መምሪያ ሠራተኞች
ባሕር ዳር: ሐምሌ 23/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የደቡብ ጎንደር ዞን ግብርና መምሪያ የኑሮ ውድነትን ለመቋቋም እንዲችሉና የተመጣጠነ ምግብ ያገኙ ዘንድ አነስተኛ ገቢ ላላቸው 23 ድጋፍ ሰጪ ሠራተኞቹ በግቢው ያለውን መሬት አልምተው እንዲጠቀሙ አድርጓል፡፡
አነስተኛ...
“የሰሜን ተራራዎች ብሔራዊ ፓርክ ማንኛውም ኢትዮጵያዊ ሊጎበኘው የሚገባ ድንቅ መልክዓምድር ነው” ለ12ኛ ክፍል ሀገር...
ደባርቅ: ሐምሌ 24/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የደባርቅ ዩኒቨርሲቲ ከደባርቅ ከተማ አሥተዳደር ጋር በመተባበር ለ 12 ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የተመደቡለትን ፈታኞችና አስተባባሪዎች የሰሜን ተራራዎች ብሔራዊ ፓርክን አስጎብኝቷል።ፈታኞቹ የመጀመሪያውን ዙር ፈተና...
“ሕዝብን ለማገልገል የሥራ ድንበር የለውም” ኢብራሂም ሙሐመድ (ዶ.ር)
👉በፍኖተ ሰላም ከተማ አሥተዳደር በ157 ሚለዮን ብር የተገነቡ መሠረተ ልማቶች ተመርቀዋል።
ፍኖተ ሰላም : ሐምሌ 23/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ የንግድና ቀጠናዊ ትሥሥር ሚኒስትር ዴእታ እንዳለው መኮንን፣ የአማራ ክልል ንግድና ገበያ ልማት...
“እንደ ሕዝብ ለመጽናት እንደሀገር ለመኖር የዉስጥ ሰላም የወል ሀሳባችን እና የጋራ መግባቢያችን ሊሆን...
ባሕር ዳር: ሐምሌ 23/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ሀገር ማለት የሰዉ ልጆች ማኀበራዊ ስሪት ነዉ። ይህ ማኀበራዊ መስተጋብር በዜጎች መካከል በሚፈጠር ተፈጥሯዊም ሆነ ሰዉ ሠራሽ ልዩነት ዉስጥ በሚፈጠር የተቃርኖ ስንጥቅ የሚሰፋዉ እና የሚደፈርሰዉ በሰላም እጦት ነዉ።...








