“በክልሉ ከ4ሺህ ኪሎ ሜትር በላይ የመንገድ ጥገና ለማካሄድ ጥረት እየተደረገ ነው” የአማራ ክልል መንገድ...
ባሕር ዳር: መስከረም 23/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በአማራ ክልል በተፈጥሮ እና ሰው ሠራሽ ምክንያቶች የተከሰተውን የመንገድ ብልሽት የመጠገን ሥራ እየተከናወነ እንደሚገኝ መንገድ ቢሮው ገልጿል፡፡
እንደ መንገድ ቢሮ ገለጻ በክልሉ በተለያዩ አካባቢዎች በተፈጥሮ እና ሰው ሠራሽ ምክንያቶች በተከሰተው...
“ተፈናቃዮች አስቸኳይ የምግብ ድጋፍ ያስፈልጋቸዋል” የሰሜን ሸዋ ዞን አሥተዳደር
ባሕር ዳር: መስከረም 23/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በሰው ሠራሽና ተፈጥሯዊ ችግሮች ምክንያት በሰሜን ሸዋ ዞን እና በደብረ ብርሃን ከተማ ድጋፍ የሚያስፈልጋቸው ወገኖች ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ ነው።
77 ሺህ ተፈናቃዮች በሰሜን ሸዋ ዞን እና...
“በዩኒቨርሲቲው ሥም የተሰራጨው የተማሪዎች ጥሪ ደብዳቤ ሐሰተኛ እና የተቀነባበረ ነው” ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ
ባሕር ዳር: መስከረም 23/2016 ዓ.ም (አሚኮ)እንደ ኢትዮጵያ አሁናዊ እና ነባራዊ ኹኔታ የሐሰተኛ መረጃ ስርጭት ፈታኝ እየኾነ መጥቷል፡፡ በተለይም የማኅበራዊ ሚዲያውን ክስተት እንደ መልካም አጋጣሚ በመውሰድ ሕዝብን እና ሀገርን የሚጎዱ ሐሰተኛ መረጃዎች በስፋት ይሰራጫሉ፡፡
መስከረም...
በአማራ ክልል የኮሌራ ወረርሽኝ ስርጭት እየሰፋ መምጣቱን የክልሉ ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታወቀ።
ባሕር ዳር: መስከረም 23/2015 ዓ.ም (አሚኮ)በአማራ ክልል ከሐምሌ 8/2015 ዓ.ም ጀምሮ በምዕራብ ጎንደር ቋራ ወረዳ የተቀሰቀሰው የኮሌራ ወረርሽኝ አሁን ላይ 31 ወረዳዎችን አዳርሷል።
እስካሁን ባለው መረጃም መሠረትም በወረርሽኙ 4 ሺህ 84 ሰዎች ተጠቅተዋል። የ76...
“የአዉሮፖ ኅብረት ከኢትዮጵያ ጋር የሚያደርጋቸዉን የትብብር ሥራዎች አጠናክሮ ይቀጥላል” የአውሮፓ ኅብረት የዓለም አቀፍ ትብብር...
ባሕር ዳር: መስከረም 23/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የአዉሮፖ ኅብረት ከኢትዮጵያ ጋር የሚያደርጋቸዉን የትብብር ሥራዎች አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል።
የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ.ር) ከአውሮፓ ኅብረት የዓለም አቀፍ ትብብር ኮሚሽነር ጁታ ኡርፒላይነን ጋር ተወያይተዋል።
በዉይይታቸዉም የአውሮፓ ኅብረት ለኢትዮጵያ...








