ለ1 ሺህ 500 ገደማ ኢንተርፕራይዞች የማምረቻ ማሽኖችን በዱቤ ሽያጭ ለማቅረብ ማቀዱን ዋሊያ ካፒታል...

ባሕር ዳር: ጥቅምት 01/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በ2015 በጀት ዓመት ከ641 ሚሊዮን 465 ሺህ ብር በላይ የሚያወጡ 2 ሺህ 989 የተለያየ መጠንና ዋጋ ያላቸው የማምረቻ መሳሪያዎችን ለኢንተርፕራይዞች ማቅረቡን ነው...

በዩሮ 2024 የስፔንና ስኮትላንድ የማጣሪያ ጨዋታ ተጠባቂ ኾኗል።

ባሕር ዳር: ጥቅምት 01/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በሚቀጥለው ዓመት በጀርመን ለሚዘጋጀው የዩሮ 2024 ዋንጫ ለማለፍ በርካታ ሀገራት ዛሬ የማጣሪያ ጨዋታዎችን ያደርጋሉ፡፡ ዛሬ ሐሙስ ከሚደረጉ ማጣሪያ ግጥሚያዎች መካከል ስኮትላንድ ወደ ስፔን ተጉዛ በስታዲየም ኢስታዲዮ ዴ ላ...

“ኢትዮጵያ በዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት በሩብ ዓመቱ ስኬታማ ሥራ ሠርታለች” የውጭ ጉደይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ: ጥቅምት 01/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የ2016 በጀት ዓመት የሩብ ዓመት የሥራ እንቅስቃሴ አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል። በመግለጫውም በበጀት ዓመቱ ከተያዘው እቅድ ኢትዮጵያ በሩብ ዓመቱ በዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ወዳጆቿን በማብዛት እና...

“ሩዝን በብዛትና በጥራት አምርቶ ለመጠቀም ለሜካናይዜሽን ሥራ ትኩረት መስጠት ይገባል” ግብርና ቢሮ

ባሕር ዳር: ጥቅምት 01/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ሩዝ በስፋት ከሚመረትባቸው ዞኖች ውስጥ ደቡብ ጎንደር ዞን አንዱ ነው። ፎገራ ሩዝን በማምረት የኢትዮጵያን 58 በመቶ እና የአማራ ክልልን 70 በመቶ ምርት...

“ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት ባለሙያዎች ኮሚሽን የፕሪቶሪያው ሥምምነት ከሽፏል በሚል ያወጣው መግለጫ መሠረተ ቢስ...

ባሕር ዳር: ጥቅምት 01/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ የዓለም አቀፉ የሰብአዊ መብት ባለሙያዎች ኮሚሽን በኢትዮጵያ የሰብዓዊ ኹኔታ ላይ ያወጣውን ሪፖርት እንደማትቀበለው አስታውቃለች፡፡ የዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት ባለሙያዎች ኮሚሽን በኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብት ጥሰት እና የዘር ፍጅት ስጋት...