ሙሉዓለም የአማራ ባሕል ማዕከል በዓለም ባሕልና ሙዚቃ ፌስቲቫል ኢትዮጵያን ወክሎ ሊሳተፍ ነው።
ባሕር ዳር: ኅዳር 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ሙሉዓለም የአማራ ባሕል ማዕከል በሕንድ ሀገር በሚካሄደው 7ኛው የዓለም ባሕልና ሙዚቃ ፌስቲቫል ላይ ኢትዮጵያን ወክሎ ሊሳተፍ መኾኑን ባሕልና ስፖርት ሚኒስቴር ገልጿል።
ከኅዳር 13/2016 ዓ.ም ጀምሮ ለአስራ ሁለት ቀናት...
“አዲሱን መጽሐፍ በአጭር ቀናት ውስጥ እናዳርሳለን” የዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር ትምህርት መምሪያ
ባሕር ዳር፡ ኅዳር 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ) አዲሱ ፍኖተ ካርታ በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር መተግበር ከጀመረ ሁለተኛ ዓመቱን አስቆጥሯል።ይሁን እንጂ አዲሱ መጽሐፍ ከተማሪዎች እና ከመምህራን እጅ ባለመድረሱ በተማሪዎች ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ ማድረሱን በዋግ ኽምራ...
በኮምቦልቻ ከተማ የሳር መንደር የመኖሪያ ፕሮጀክት ግንባታ ርእሰ መሥተዳድር ሙስጦፋ መሐመድ በተገኙበት መሰረተ ድንጋይ...
ደሴ: ኅዳር 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በኮምቦልቻ ከተማ የሳር መንደር የመኖሪያ ፕሮጀክት ግንባታ የሶማሌ ክልል ርእሰ መሥተዳድር ሙስጦፋ መሐመድ በተገኙበት መሰረተ ድንጋይ ተቀመጠ።
ርእሰ መሥተዳድር ሙስጦፋ በቢራሮ ክፍለ ከተማ የሚገኘው የሳር መንደር የቤቶች ግንባታ በባለሃብቶች...
“ልምዶችን በመቀያየር የሚሠሩ የልማት ሥራዎች ለውጤት ያበቃሉ” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ
ባሕር ዳር: ኅዳር 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ ለሥራ ጉብኝት በጅማ ከተማ ተገኝተዋል። ርእሰ መሥተዳድሩ ወደ ከተማው ሲገቡ ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል።
ርእሰ መሥተዳድሩ ከአማራ ክልል ፎገራ ወረዳ ልምድ በመቅሰም በጅማ ዞን እየለማ...
“ግጭት የሚያጠፋው የሰውን ሕይወት፣ የሚበላው ኢኮኖሚን፣ የሚያቋርጠው ኢንቨስትመንትን ነው” ደሳለኝ ጣሰው
ባሕር ዳር: ኅዳር11/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ለጠንካራ ሀገር ጠንካራ ሰላም ያሥፈልጋል፡፡ ጠንካራ ሰላም ሲኖር ደግሞ ጠንካራ ምጣኔ ሃብት እና ጠንካራ ተቋማት ይኖራሉ፡፡ በሀገር ላይ ግጭት በበረከተ ዘመን የሰው ሕይወት ይጠፋል፤ ንብረት ይወድማል፤ የዜጎች ማኅበራዊ ሕይወት...








