የኢትዮጵያን ልማት እና እድገት ለማስቀጠል እንሠራለን።

3

 

ባሕር ዳር፡ ሚያዚያ 30/2018 ዓ.ም (አሚኮ)በምሥራቅ ጎጃም ዞን በደብረ ወርቅ ከተማ አሥተዳደር እና በእናርጅ እናውጋ ወረዳ የብልጽግና ፓርቲ የምርጫ ቅስቀሳ አካሂዷል።

በደብረ ወርቅ ከተማ አሥተዳደር እና በእናርጅ እናውጋ ወረዳ አሥተዳደር የኢትዮጵያን ልማት እና እድገት ለማስቀጠል እንደሚሠሩ ነዋሪዎቹ ገልጸዋል።

የአሚኮ ዲጅታል ቤተሰብ ይሁኑ

https://linktr.ee/Amharamediacorporations

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን !

Previous articleምርጫ የሥልጡን ዜጋ መገለጫ ነው።
Next articleምርጫ ለዘላቂ የሰላም ግንባታ