“የክልሉን ሰላም አስተማማኝ ለማድረግ ዝግጁ ነን” የቀድሞው የአማራ ልዩ ኃይል አባላት
ደሴ: የካቲት 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በደሴ ከተማ እና በደቡብ ወሎ ዞን ለተመደቡ የቀድሞው የአማራ ልዩ ኃይል አባላት በደሴ ከተማ አቀባበል ተደርጎላቸዋል። ለአባላቱ የደሴ እና የደቡብ ወሎ ዞን አሥተዳደር እንዲሁም የሀገር መከላከያ ሠራዊት የጦር መኮንኖች...
በአማራ ክልል በ4 ቢሊዮን ብር 3 ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤቶች እንደሚገነቡ የአማራ ክልል ትምሕርት...
ባሕር ዳር: የካቲት 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በጎንደር ከተማ አሥተዳደር የአዳሪ ትምህርት ቤት የግንባታ የመሰረት ደንጋይ ተቀምጧል። በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የማኅበራዊ ዘርፍ አስተባባሪ እና የትምህርት ቢሮ ኅላፊ ሙሉነሽ ደሴ (ዶ.ር) እና የጎንደር ...
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አጋማሽ የመውጫ ፈተና ውጤት ተለቀቀ።
ባሕር ዳር: የካቲት 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የግል እና የመንግሥት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የ2016 ዓ.ም አጋማሽ የመውጫ ፈተና ውጤት መለቀቁን ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል።
የመውጫ ፈተና ውጤቱን ከዛሬ ጀምሮ ከታች ባለው ሊንክ መመልከት እንደሚቻል ከሚኒስቴሩ የተገኘው...
“ሥልጠና አጠናቃችሁ የአድማ ብተና አባላትን ስትቀላቀሉ የሕዝቡን ሰላም ለማስጠበቅ አደራ ተጥሎባችኋል” የአማራ ክልል መንግሥት...
ወልድያ፡ የካቲት 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ሥልጠና አጠናቀው የአድማ ብተና አባላትን የተቀላቀሉ የቀድሞ ልዩ ኃይል አባላት ሰሜን ወሎ ዞን እና ወልድያ ከተማ ሲደርሱ አቀባበል ተደርጎላቸዋል። የእንኳን ደህና መጣችሁ ንግግር ያደረጉት የዞኑ ዋና አሥተዳዳሪ...
የበለስ-መካነ ብርሃን የኮንክሪት አስፋልት መንገድ ግንባታ በሚቀጥለው ዓመት ተጠናቅቆ ለአገልግሎት ክፍት እንደሚኮን ተገለጸ።
ባሕር ዳር፡ የካቲት 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ጎንደር ዞን የበለስ-መካነ ብርሃን የኮንክሪት አስፋልት መንገድ ግንባታ ፕሮጀክት በሚቀጥለው ዓመት ተጠናቅቆ ለአገልግሎት ክፍት እንደሚሆን የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ አስታውቋል።
ፕሮጀክቱ 39 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው...








