የሴቶች ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት እንዲረጋገጥ ታቅዶ መሠራት እንዳለበት የአማራ ክልል ምክር ቤት የሴቶች፣ ሕጻናት እና...
ባሕር ዳር: የካቲት 21/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ምክር ቤት ጽሕፈት ቤት ሠራተኞች እና የምክር ቤቱ የቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢዎች ዓለም አቀፉን የሴቶች ቀን (ማርች8) በተለያዩ ኹነቶች አክብረዋል።
በበዓሉ የተሳተፉት የአማራ ክልል ምክር ቤት የሴቶች፣...
ኢትዮጵያና ኬንያ በቀጣናው ሰላምና ደህንነትን ማረጋገጥ በሚችሉበት ሁኔታ ላይ መወያየታቸውን የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስቴር...
አዲስ አበባ: የካቲት 21/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ እና ኬንያ በምሥራቅ አፍሪካ ቀጣና ሰላምና ደህንነትን ማረጋገጥ እና የኢኮኖሚ ትብብርን ማጠናከር በሚችሉበት ሁኔታ ላይ መምከራቸውን የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ.ር) ገልጸዋል፡፡
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ...
ኢትዮጵያን በውኃ ሀብቶቿ ተጠቃሚ ማድረግ የሁሉም ኀላፊነት መኾኑን የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት ኤክስኪዩቲቭ ዳይሬክተር ጅፋር...
አዲስ አበባ፡ የካቲት 21/2016 ዓ.ም (አሚኮ) "የሁለት ውኃዎች ዐቢይ ስትራቴጂ" የሚል ርእስ የተሠጠው መጽሐፍ በውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት፣ በዋልታ ሚዲያ እና ኮሙዩኒኬሽን ኮርፖሬት እና በአብርሆት ቤተ መጽሐፍ ተዘጋጅቶ ለምረቃ በቅቷል።
መጽሐፉ በስድስት...
የዓድዋ ድል መታሰቢያ በዓል በሰላም እንዲከበር አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት ማድረጉን የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ...
አዲስ አበባ: የካቲት 21/2016 ዓ.ም (አሚኮ) 128ኛው የዓድዋ ድል መታሠቢያ በዓልን ለማክበር የሚደረጉ እንቅስቃሴዎች ፍፁም ሠላማዊ እንዲሆኑ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት አጠናቆ ወደ ስራ መግባቱን የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ ሃይል አስታውቋል። በዓሉ ያለምንም የፀጥታ...
ከፖላንድ የመጡ የሕክምና ባለሙያዎች በጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ነጻ የሕክምና አገልግሎት እየሰጡ ነው።
ባሕር ዳር: የካቲት 21/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ከፖላንድ የመጡ የሕክምና ባለሙያዎች በጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ነጻ የሕክምና አገልግሎት እየሰጡ እንደሚገኙ ከሆስፒታሉ የተገኘው መረጃ ያመላክታል።
ባለሙያዎቹ በሆስፒታሉ የበሽታ ምርመራ፣ የኒውሮሎጂ እንዲሁም ከካንሰር ጋር ተያይዞ የሚሰጡ የሕክምና አገልግሎቶችን...








