የትንሣኤን በዓል በማስመልከት ለሠራዊቱ የእርድ እንሰሳት ድጋፍ ተደረገ።

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 27/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በደቡብ ጎንደር ዞን ደብረ ታቦር ከተማ እና አካባቢው ለሚገኙ የሀገር መከላከያ ሠራዊት አባላት የትንሣኤን በዓል በማስመልከት የእርድ እንሰሳት ድጋፍ ተደርጓል። በባሕር ዳር ጎንደር ኮማንድ ፖስት ደቡብ ጎንደር ዞን...

የአልደፈርባይነት ተጋድሎ!

ባሕር ዳር: ሚያዚያ 27/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ኢትዮጵያን በቅኝ ግዛት ለመያዝ ለ2 ሺህ ዓመታት ያህል የተደጋገመ የወረራ ሙከራ እንደተደረገባት የታሪክ ድርሳናት ያስረዳሉ። በአውሮፓ፣ በእስያ እና በአፍሪካ የተነሱ መንግሥታት ግዛታቸውን ሲያስፋፉ በነበሩበት ጊዜ ኢትዮጵያንም ለማስገበር ብዙ...

ሲልቪያ ፓንክረስት – እንግሊዛዊቷ የኢትዮጵያ ጀግና!

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 27/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ሲልቪያ ፓንክረስት እንደ አውሮፓ አቆጣጠር ሚያዝያ 1882 በሀገረ እንግሊዝ ማንቸስተር ከተማ ውስጥ ነው የተወለዱት። እኝህ እንግሊዛዊት የኢትዮጵያ ጀግና እናታቸው በዓለም አቀፍ ደረጃ የሴቶች መብት ታጋይ እንደነበሩ "ዕውቀት" የተሰኘው...

“ወራሪው ተደመሰሰ፤ ዙፋኑም ተመለሰ”

ባሕር ዳር: ሚያዚያ 27/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በግፍ የመጣ ጠላት በክንድ ተመለሰ፣ በድንፋታ የመጣ ወራሪ በጀግኖቹ ሀገር ተደመሰሰ፣ ሸልሎ መጥቶ አለቀሰ። አንድነት በደማቸው፣ ጀግንነት በጥንተ ባሕሪያቸው፣ አልሸነፍ ባይነት በዘራቸው፣ ድል ማድረግ ...

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በጫካ ፕሮጀክት ሠራተኞች መካከል ተገኝተው የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የትንሣኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ በጫካ ፕሮጀክት ሠራተኞች መካከል ተገኝተው የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት መረጃ እንደሚያመለክተው ዶክተር ዐቢይ በጫካ ፕሮጀክት ላይ እየሠሩ ላሉ ሠራተኞችን፣ ለበዓል...