“ከኢትዮጵያ ለዓለም የሥራ ገበያ የሚቀርበው የሰው ኀይል ሥልጠና የመዳረሻ ሀገራትን ፍላጎት ታሳቢ ያደረገ ሊኾን...
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 30/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የዓለም ባንክ በኢትዮጵያ ለወጣቶች ሥራ ዕድል ፈጠራ የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገልጿል። የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ዴኤታ ሰለሞን ሶካ ከዓለም ባንክ የምሥራቅ አፍሪካ የማኅበራዊ ጥበቃና ሥራ አተገባበር ሥራ አስኪያጅ...
በኦማን ማቆያ ጣቢያዎች ከሚገኙ ኢትዮጵያውያን መካከል 230 ያህሉ ዛሬ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ።
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 29/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የሴቶች እና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር እንዳስታወቀው በኦማን ማቆያ ጣቢያዎች ከሚገኙ ኢትዮጵያውያን መካከል 230 ያህሉ ዛሬ ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል።
በኦማን የሚገኙ 1 ሺህ 590 ኢትዮጵያውያን ዛሬ እና ሐሙስ በሚደረጉ...
ባሕር ዳር ከተማ ሊገባ የነበረ ሽጉጥ እና ሥናይፐር በቁጥጥር ስር ዋለ።
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 29/2016 ዓ.ም (አሚኮ) መነሻውን ጎንደር ከተማ በማድረግ 51 ኢኮል ሽጉጥ እና አንድ ሥናይፐር ይዞ ወደ ባሕርዳር ከተማ ሊገባ የነበረ ተሽከርካሪ በከተማው የጸጥታ አካላት እና በብሔራዊ የመረጃ ደኅንነት አገልግሎት ትብብር...
የዲጂታል ኢኮኖሚ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ የአሠራር ሂደቶችን በመዘርጋት ውጤታማ ሥራዎችን መሥራቱን የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ...
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 29/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 25ኛ መደበኛ ስብሰባው የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴርን የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ገምግሟል፡፡የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ.ር) ለምክር ቤቱ ሪፖርት...








