ብርቱዋ ሴት

  ባሕርዳር፡ የካቲት 29/2018ዓ.ም(አሚኮ) ሴትነት ውበት፣ ሴትነት ክብር፣ ሴትነት ከአምላክ የተሠጠ ድንቅ ጸጋ ነው። ሴትነት በአስተዋይነት ቤትን እና ሀገርን የመምራት ጥበብ እና ብርታት ነው። ዛሬ ደግሞ የሴቶች ቀን ናት። ይቺን ቀን ደግሞ በዋዛ ማለፍ አልፈለግሁምና አንድ...

ወጣቶች ሀገራዊ አመለካከት እንዲኖራቸው እየተሠራ ነው።

  ባሕርዳር፡ የካቲት 29/2018ዓ.ም(አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር "ለሰላም ዘብ እንቆማለን፤ የልማት አርበኛ እንኾናለን" በሚል መሪ መልዕክት ከሲቪክ ማኅበራት እና ከወጣት አደረጃጀቶች ጋር ውይይት አድርጓል። የባሕርዳር ከተማ አሥተዳደር ሴቶች፣ ወጣቶች እና ማኅበራዊ ጉዳይ መምሪያ ኀላፊ ሰብለ...

እስከመቼ ነው ?

ባሕር ዳር: የካቲት 29/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በወቅቱ ጎንደር ከተማ እኖር ነበር። በወርሐ ጥር 2018 ዓ.ም ወደ ባሕር ዳር የሚያስሄድ አንድ ጠንካራ ማኅበራዊ ጉዳይ ገጥሞኛል። ነገር ግን የመንገዱ ጉዳይ ዳገት ኾኖብኛል። በአውሮፕላን መጓዝን እንደ አማራጭ ለመጠቀም...

ሴቶች ወደ መሪነት እየመጡ ውጤታማ እየኾኑ ነው።

  ባሕር ዳር: የካቲት 29/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ሲቪል ሰርቪስ እና የሰው ሃብት ልማት ቢሮ ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀንን በውይይት አክብሯል። የአማራ ክልል ሲቪል ሰርቪስ እና የሰው ሃብት ልማት ቢሮ ኀላፊ ባንቺ አምላክ ገብረ ማርያም...

“ኢትዮጵያ ጀግኖች ልጆቿ በሚከፍሉት መስዋዕትነት ጠላቶቿን እያሳፈረች ነው” ሌተናል ጄኔራል መሃመድ ተሰማ

  ባሕር ዳር: የካቲት 29/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የምሥራቅ እዝ ውጤታማ የሥራ አፈጻጸም ላስመዘገቡ እና የመቆያ ጊዜያቸውን ለሸፈኑ ከባለ ሌላ ማዕረግተኛ እስከ ከፍተኛ መኮነን ለኾኑ የእዝ ስታፍ የሠራዊት አባላት ማዕረግ አልብሷል። በልዩ ዘመቻ ማሠልጠኛ ማዕከል ሥልጠናቸውን አጠናቅቀው...