ኢትዮጵያ የተመድ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ሪፖርት እንደማትቀበለው አስታወቀች።

ባሕር ዳር: መስከረም 11/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ኢትዮጵያ የተከሰተውን ግጭት ተከትሎ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ሪፖርት እንደማትቀበለው በጀኔቭ የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛ አምባሳደር ዘነበ ከበደ አስታወቁ። ሪፖርቱን በተመለከተ ለፈረንሳዩ የዜን ወኪል አዣንስ ፍራንስ ፕረስ...

“አሸባሪው ሕወሃት የተቃርኖ ሃሳብ የሚያራምድን ሁሉ ማጥፋት ከምስረታው ጀምሮ የሚከተለው ስልት ነው” አረጋዊ በርሄ...

ባሕር ዳር፡ መስከረም 11/2015 ዓ.ም (አሚኮ) አሸባሪው ሕወሃት የተቃርኖ ሃሳብ የሚያራምድን ሁሉ ማጥፋት ከምስረታው ጀምሮ የሚከተለው ስልት ነው ሲሉ የትግራይ ዴሞክራስያዊ ፓርቲ /ትዴፓ/ ሊቀመንበር አረጋዊ በርሄ (ዶ.ር) ተናግረዋል። አሸባሪው ሕወሃት ከምስረታው ጀምሮ በአሻጥር ሲሰራ የኖረ...

“ዓለም አቀፉ የሰብአዊ መብት ባለሙያዎች ኮሚሽን ኢትዮጵያን ለማዳከምና ለማጠልሸት የፖለቲካ ተልዕኮ የተሰጠው አካል ነው”...

ባሕር ዳር፡ መስከረም 11/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ”ዓለም አቀፉ የሰብአዊ መብት ባለሙያዎች ኮሚሽን ኢትዮጵያን ለማዳከምና ለማጠልሸት የፖለቲካ ተልዕኮ የተሰጠው አካል ነው” ሲሉ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የብሔራዊ ደህንነት አማካሪ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ገለጹ። የኮሚሽኑ ሪፖርት ቀድሞ የተነሳበትን የፖለቲካ...

አሸባሪው ሕወሃት በአማራና በአፋር ክልሎች 3 ሺህ 598 ንጹሃንን መግደልን ጨምሮ የተለያዩ የሰብዓዊ መብት...

ባሕር ዳር፡ መስከረም 10/2015 ዓ.ም (አሚኮ) አሸባሪው ሕወሃት በአማራና በአፋር ክልሎች ከህግ ውጪ 3 ሺህ 598 ንጹሃን ሰዎችን መግደልን ጨምሮ በጦር ወንጀል የሚያስጠይቁ የተለያዩ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን መፈጸሙ ተጠቆመ። የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን እና የተባበሩት...

አሸባሪው ሕወሃት በወረራ በቆየባቸው አካባቢዎች ከፍተኛ ሰብዓዊና ቁሳዊ ጥፋት ማድረሱን የዋግኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር አስታወቀ።

ሰቆጣ፡ መስከረም 09/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የዋግኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር ዋና አሥተዳዳሪ ስቡህ ገበያው ለአሚኮ በሰጡት መግለጫ የሽብር ቡድኑ የሰላም አማራጮችን ወደጎን በመተው ለሦስተኛ ጊዜ በከፈተው ጦርነት በወረራ በቆየባቸው አካባቢዎች ከፍተኛ ሰብዓዊ እና ቁሳዊ ውድመት አድርሷል። የሽብር...