የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በሕገወጥ የሐዋላ ሥራ ላይ የተሰማሩ 391 የሚደርሱ ሰዎች የባንክ ሒሳባቸው መዘጋቱን...
መስከረም 27/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ብሔራዊ ባንክ 391 የሚደርሱ ሕገወጥ የሐዋላ ሥራ ላይ የተሰማሩ ሰዎች የባንክ ሒሳባቸው ተዘግቶ ክስ የመመስረት ሂደት እንደተጀመረ አስታውቋል።
በሕገ ወጥ መልኩ በጥቁር ገበያ ላይ በተሠማሩ አካላት ላይ የተጠናከረ እርምጃ እንደሚወስድም ተገልጿል።
የኢትዮጵያ...
❝እጄን ጠላት ከሚነካት፣ ተከዜ ነብሴን ይውሰዳት❞
መስከረም 25/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ታላቁ ወንዝ ኾይ ያየኸውን ሁሉ መስክር፣ በዘመናት ጉዞህ የታዘብከውን ሁሉ ተናገር፣ ስንቶች ተሻግረውህ አለፉ? ስንቶች በማዕበልህ ተጠለፉ? ስንቶች ከጥማቸው ለመርካት ተጎነጩህ? ስንቶችስ ለመንጻት ታጠቡብህ? ስንቶች ከዳርህ ቆመው ጭንቀታቸውን አዋዩህ? ስንቶች...
”ጧሪም ቀባሪም ልጄን ቀሙኝ” በቆቦ ከተማ ልጃቸው በአሸባሪው የሕወሓት ቡድን የተገደለባቸው እናት
ወልድያ: መስከረም 25/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ወይዘሮ ጥሩየ ቸኮል ይባላሉ። የቆቦ ከተማ ነዋሪ ናቸው። ጉልበታቸው ሳለ ጠላ በመሸጥ በሚያገኙት አነስተኛ ገቢ ልጆቻቸውን አሳድገው ለቁም ነገር አብቅተዋል። ዛሬ እድሜያቸው እየገፋ ሲመጣ አቅማቸው ሲደክም አብሯቸው የነበረው ልጃቸው...
የአፍሪካ ኅብረት የሰላም ንግግሩን የሚመሩ አካላትን፤ ቀንና ስፍራን አሳውቆ የሰላም ውይይቱ እንዲጀመር ይፋዊ ጥሪ...
መስከረም 25/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል ያለውን ችግር ለመፍታት መንግሥት ሰኔ 20/2014 ዓ.ም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በሰብሳቢነት የሚመሩት በአጠቃላይ ሰባት አባላት ያሉት የሰላም አማራጭ ዐቢይ ኮሚቴ መሰየሙ ይታወሳል።
የአፍሪካ...
“እኔ እናታቸው ነኝ፤ ያሰቡትን የጥላቻና የጭካኔ ድርጊት ከፈጸሙ በኋላ ከቤት ያገኙትን ሀብትና ንብረት ዘርፈው...
ወልድያ: መስከረም 25/2015 ዓ.ም (አሚኮ) አዛውንት ናቸው። እድሜያቸው 70 ዓመት ያልፋቸዋል። መኖሪያቸው ሰሜን ወሎ ዞን ራያ ቆቦ ወረዳ ሮቢት ከተማ ነው።
አሸባሪው የህወሃት ቡድን ለሦስተኛ ጊዜ አካባቢውን በወረረበት ወቅት በጭካኔ አስገድዶ መድፈር ፈፅሞባቸዋል።
ለደኅንነታቸው ሲባል ስማቸውን...








