የጥቁር ሕዝቦች የማንቂያ ደወል ኢትዮጵያ!
ባሕር ዳር፡ የካቲት 17/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ታሪክ የማይቀለብስው፤ የዓለምን ትኩረት የሰረቀው፤ የአይቻልምን መንፈስ እንዳይነሳ አድርጎ የቀበረው፤ ለአዕላፍት የተስፋ ብርሃንን የሰነቀ ታሪክ በሰው ዘር መገኛ ሀገር ተከሰተ።
ዐይኖች ሁሉ ወደ አፍሪካ ወደ ፀሐይ መውጫ ተመለከቱ፤ ጆሮዎች...
“130ኛውን የዓድዋ ድል በዓል በድምቀት ለማክበር ዝግጅቱ ተጠናቅቋል” የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሐመድ (ኢ.ር)
አዲስ አበባ፡ የካቲት 17/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የ130ኛውን የዓድዋ ድል በዓል በድምቀት ለማክበር የተደረጉ ቅድመ ዝግጅቶችን በተመለከተ መግለጫ ተሰጥቷል። መግለጫውን የሰጡት የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሐመድ (ኢ.ር) "130ኛውን የዓድዋ ድል በዓል በላቀ ድምቀት ለማክበር ዝግጅቱ ተጠናቅቋል"...
“ጀግንነት እና አሸናፊነት ከቅድመ አያቶቻችን የወረስነው ማንነታችን ነው” ሜጀር ጄኔራል ተስፋዬ ረጋሳ
ባሕር ዳር፡ የካቲት 16/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በሀገር መከለካያ ሠራዊት የምሥራቅ እዝ እና የሰሜን ምእራብ እዝ የሠራዊቱ መሪዎች እና አባላት 130ኛውን የዓድዋ ድል በዓል በባሕርዳር አክብረዋል።
በዝግጅቱ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የምሥራቅ እዝ ምክትል አዛዥ ሜጀር ጄኔራል...
“የኮሪደር ልማት የብልጽግና መንግሥት እሳቤ ማሳያ ነው” ጫልቱ ሳኒ
አዲስ አበባ: የካቲት 16/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የከተማ እና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር የ2018 በጀት ዓመት የተቋማት የስድስት ወራት የሥራ አፈጻጸሙን በአዳማ ከተማ ገምግሟል።
በመድረኩ ላይ መልእክት ያስተላለፉት የከተማ እና መሠረተ ልማት ሚኒስትሯ ጫልቱ ሳኒ ባለፉት ስድስት...
የክልሎች የጋራ ገቢዎች ድርሻ እየጨመረ መጥቷል።
አዲስ አበባ: የካቲት 16/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት የድጎማ በጀት እና የጋራ ገቢ ቋሚ ኮሚቴ አሠራር ላይ ያተኮረ የባለድርሻ አካላት ውይይት በአዲስ አበባ ከተማ እያካሄደ ነው።
የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር የፌዴሬሽን...








