“ሁልጊዜም ሀገር የምትገነባው በሚሠሩና በሚሰዉ ልጆቿ ነው” ሙሐዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 22/2015 ዓ.ም (አሚኮ) እርሱ ቢያልፍም የሚከተለው መርሕ ሁልጊዜ የሚናገርላት ኢትዮጵያና ቆራጥ የኾነው ሃሳቡ ከእኛጋር አብሮ ይኖራል ብለዋል የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማኅበራዊ ጉዳይ አማካሪ ሚኒስትር ሙሐዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት፡፡
“ሁልጊዜም ሀገር የምትገነባው...
”ሐሳቡ የሚሞት ስላልኾነ፣ የግርማን ሕያውነት የምናረጋግጠው ለሕዝብ የላቀ ጥቅም በመትጋት ነው” የአዲስ አበባ ብልጽግና...
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 22/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በብልጽግና ፓርቲ የአዲስ አበባ ብልጽግና ፓርቲ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ሞገስ ባልቻ አቶ ግርማ ሰውን ለመተዋወቅ ማንነትን፣ ደንበር እና አካባቢን አያይም ይልቁንም ኢትዮጵያዊነትን የሚያስቀድም ታላቅ ፍቅር ያለው ወንድም...
“ግርማ የኢትዮጵያን ዘላቂ ሰላም እና የአማራን ሕዝብ የጋራ ተጠቃሚነት በሚገባ ያወቀ በሳል መሪ ነበር”...
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 22/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የአቶ ግርማ የሽጥላ የአስከሬን ሽኝት መርሐ ግብር መስዋዕትነታቸውን እና ኅላፊነታቸውን በሚመጥን መልኩ በአዲስ አበባ ወዳጅነት ፓርክ እየተካሄደ ነው፡፡
በመርሐ ግብሩ ላይ የፌደራል እና የክልል ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኅላፊዎች፣...
“ግርማ በትጋታችን እና በጽናታችን ታላቋን ኢትዮጵያ መፍጠር እንችላለን ብሎ የሚያምን መሪ ነበር” የኦሮሚያ ክልል...
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 22/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የአቶ ግርማ የሽጥላ የአስከሬን ሽኝት መርሐ ግብር በአዲስ አበባ ወደጅነት ፓርክ እየተካሄደ ነው፡፡ በመርሐ ግብሩ ላይ ተገኝተው የሽኝት መልዕክት ያስተላለፉት የኦሮሚያ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት...
“ግርማ ሕዝብን ለማገልገል ድንበር የማያውቅ መሪ ነበር” ከንቲባ አዳነች አቤቤ
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 22/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የአቶ ግርማ የሽጥላ አሰከሬን ሽኝት በአዲስ አበባ ወዳጅነት አደባባይ እየተካሄደ ነው፡፡ ክብራቸውን እና የሕዝብ አገልጋይነታቸውን በሚመጥን መልኩ እየተካሄደ በሚገኘው የሽኝት መርሐ ግብር ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ...







