የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ አረንጓዴ አሻራቸውን ለማሳረፍ ባሕር ዳር ገብተዋል።

ባሕር ዳር: ሐምሌ 10/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የአምስተኛው አረንጓዴ አሻራ የአንድ ጀንበር ችግኝ ተከላ በአማራ ክልል ደረጃ በባሕር ዳር ከተማ ዘንዘልማ ቀበሌ ውስጥ ገላድ ተፋሰስ ላይ እየተካሄደ ነው። የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ እና...

“የሚያምርብን ስናብር ነው፤ አብሮ ታሪክ መሥራት ከሁሉም በላይ ትልቁ ድል ነው ” አቶ ደመቀ...

ባሕር ዳር: ሐምሌ 10/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በአዲስ አበባ የአረንጓዴ አሻራቸውን አኑረዋል፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ደመቀ መኮንን ባስተላለፉት መልዕክት እንኳን ታሪክ ለመስራት...

“እኛ ኢትዮጵያውያን ማሸነፍ ሥራችን ነው” ወይዘሮ ጫልቱ ሳኒ የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትር

ባሕር ዳር: ሐምሌ 10/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትሯ ወይዘሮ ጫልቱ ሳኒ በሐዋሳ ተገኝተው በአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብሩ ችግኝ ተክለዋል፡፡ ሚኒስትሯ ባስተላለፉት መልእክት የውስጣችን አንድነት በማውጣት፣ በምንም አይነት የፖለቲካ ልዩነት ሳንገደብ ከሠራን፣ አሻራችንን...

“ችግኞችን በጋራ እንደተከልን ሁሉ ሰላማችንን በጋራ በመጠበቅ ደኅንነቷ የተረጋገጠባት ዲሞክራሲያዊት ሀገር እንገነባለን” ሚኒስትር ለገሰ...

ባሕር ዳር: ሐምሌ 10/2015 ዓ.ም (አሚኮ) “ችግኞችን በጋራ እንደተከልን ሁሉ ሰላማችንን በጋራ በመጠበቅ ደህንነቷ የተረጋገጠባት ዲሞክራሲያዊት አገር እንገነባለን” ሲሉ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ ገለጹ። በአንድ ጀምበር 500 ሚሊዮን ችግኞችን ለመትከል በተያዘው መርሐ-ግብር መሰረት...

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በአንድ ጀንበር 500 ሚሊዮን ችግኞችን የመትከል...

አዲስ አበባ: ሐምሌ 10/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን እና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በአንድ ጀንበር 500 ሚሊዮን ችግኞችን የመትከል መርሃግብርን በአዲስ አበባ ጉለሌ እፅዋት ማዕከል...