አዲስ አበባ የገባው የአፈር ማዳበሪያ በአስቸኳይ ወደ ክልሎች እንዲሰራጭ ግብርና ሚኒስቴር አሳሰበ።

ባሕር ዳር: ሐምሌ 20/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ከጂቡቲ ተጓጉዞ አዲስ አበባ የገባው የአፈር ማዳበሪያ በአስቸኳይ ወደ ክልሎች እንዲሰራጭ ሲሉ የግብርና ሚኒስትር ዴኤታዋ ሶፍያ ካሳ (ዶ/ር) አሳስበዋል። ከጂቡቲ ተጓጉዘው ሁለት ቀንና ከዛ በላይ ሳይራገፉ ግብርና ስራዎች ኮርፖሬሽን...

“በአማራ ክልል በአንድ ዓመት ውስጥ 60 ሺህ ሰዎችን የዓይን ቆብ ቀዶ ጥገና ሕክምና ተጠቃሚ...

ባሕር ዳር: ሐምሌ 20/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ትራኮማን በመከላከልና መቆጣጠር ሥራው የተከናወኑ ዋና ዋና ተግባራትን ለመገምገምና በቀጣይም በሽታውን ለማስወገድ በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ ክልል አቀፍ የምክክር መድረክ በባሕር ዳር እየተካሄደ ነው። በመድረኩ በምክትል ርእሰ መሥተዳደር ማዕረግ የማኅበራዊ...

“የዓለም የሥራ ድርጅት የሠራተኞችን አቅም በመገንባት ተወዳዳሪ ሠራተኞችን እየፈጠረልን ነው።” አቶ አረጋ ከበደ የአማራ...

ባሕር ዳር: ሐምሌ 20/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የዓለም የሥራ ድርጅት ከአማራ ክልል ሥራ እና ስልጠና ቢሮ ጋር በመተባበር ያዘጋጁት የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ የዓለም የሥራ ድርጅት የፕሮአግሮ ፕሮጀክት ሥራ አስኪያጅ ሚስተር አንቶኒዮ ኤጀንታ፣ የዓለም...

ኢትዮ ቴሌኮም ተጨማሪ ደንበኞችን ማስተናገድ የሚችል ገመድ አልባ የኔትወርክ ዝርጋታ እንደሚያካሂድ ዋና ሥራ አስፈጻሚዋ...

አዲስ አበባ: ሐምሌ 18/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮ ቴሌኮም በበጀት ዓመቱ 13 ሚሊየን ተጨማሪ ደንበኞችን ማስተናገድ የሚችል ገመድ አልባ የኔትወርክ ዝርጋታ እንደሚያካሂድ ዋና ሥራ አስፈጻሚዋ ፍሬሕይወት ታምሩ ተናገሩ። ኢትዮ ቴሌኮም የ2016 ዓመታዊ እቅድን አስተዋዉቋል። ዋና...

የኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ኢኒስቲቲዩት፤ ግብርና ሚኒስቴር እና የፈረንሳይ ልማት ተራድኦ ድርጅት ከአውሮፓ ኅብረት ጋር...

አዲስ አበባ: ሐምሌ 20/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ኢኒስቲቲዩት፤ ግብርና ሚኒስቴር እና የፈረንሳይ ልማት ተራድኦ ድርጅት ከአውሮፓ ኅብረት ጋር በመተባበር በጦርነት ለተጎዱ አካባቢዎች ለግብርና ሥራ ማስኬጃ የሚኾን 32 ሚሊዮን ዩሮ ድጋፍ አድርገዋል። የግብርና ትራንስፎርሜሽን...