የአስቸኳይ ጊዜ ዓዋጅ አፈጻጸም መርማሪ ቦርድ እስካሁን ያከናወናቸውን ሥራዎች እና በቀጣይ የሚያከናውናቸውን ተግባራት ይፋ...
ባሕር ዳር: ነሐሴ 19/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈጻጸም መርማሪ ቦርድ እስካሁን ያከናወናቸውን ጅምር ስራዎች እና በቀጣይ የሚያከናውናቸውን ተግባራት ይፋ አድርጓል፡፡
የቦርዱ ምክትል ሰብሳቢ ነጃት ግርማ (ዶ.ር) በሰጡት መግለጫ አዋጁ ከታወጀበት ቀን አንስቶ ቦርዱ...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በለውጡ ማግስት በደቡብ አፍሪካ ባደረጉት ጉብኝት ወቅት ያስተላለፉትን መመሪያ ተከትሎ...
የኢትዮጵያ ፕሮጀክቶችን በፍጥነትና በጥራት የመገንባትና የማጠናቀቅ ተመክሮ ከኢትዮጵያ ውጭም በሚገኙ የመንግስትም ሆነ የግለሰብ ኢትዮጵያውያን ሥራዎች ላይ መንፀባረቅ ያለበት ዕሴት መሆን እንዳለበትም ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር አሳስበዋል።
በኤምባሲው ግቢ ውስጥም የ#አረንጏዴዐሻራ ችግኞችን ተክለዋል።
በሰላም እጦት ምክንያት የግብርና ግብዓቶች በሚፈለገው ልክ ለአርሶ አደሩ ባለመድረሳቸው በምርታማነቱ ላይ ተፅዕኖው ከፍተኛ...
ባሕር ዳር: ነሐሴ 19/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በ2015/2016 የመኸር እርሻ አምስት ሚሊዮን ሄክታር መሬት በዘር በመሸፈን ከ160 ሚሊዮን ኩንታል በላይ ምርት ለመሰብሰብ መታቀዱን ቢሮው ገልጿል።
የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ ምክትል ቢሮ ኀላፊ አጀበ ስንሻው አምስት ሚሊዮን...
የቻይና መንግስት በሰጠው የነፃ ትምህርት እድል አሸናፊ ለሆኑ ተማሪዎች ሽኝት ተደረገ።
ባሕር ዳር: ነሐሴ 19/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የቻይና መንግስት በሰጠው የነጻ የትምህርት እድል አሸናፊ ለሆኑ 26 ተማሪዎች አዲስ አበባ በሚገኘው የቻይና ኢምባሲ ሽኝት ተደርጓል።
በሽኝት መርሃ ግብሩ ላይ የተገኙት በኢትዮጵያ የቻይና አምባስደር ዣዎ ዚዩአን...
“ኢትዮጵያ ብሪክስን (BRICS) ለመቀላቀል ያቀረበችው ጥያቄ ተቀባይነት ማግኘቱ የዲፕሎማሲያችን ድል ማሳያ ነው!” የመንግስት ኮሙኒኬሽን...
ባሕር ዳር: ነሐሴ 18/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ በዛሬው ዕለት ብሪክስ (BRICS) ሕብረትን ተቀላቅላለች፡፡
ብራዚል፣ ሩሲያ፣ ቻይና፣ ሕንድ እና ደቡብ አፍሪካ የመሠረቱት “ብሪክስ” የተባለው የሀገራት ሕብረት፤ 32 በመቶ የሚኾነውን የዓለም ኢኮኖሚ የጥቅል ምርት አቅም በእጃቸው...








