“ህሊና አግሮ ፕሮሰሲንግ ኢንደስትሪ ኢትዮጵያ ከሸማችነት ወደ አምራችነት ለመሸጋገሯ ምሳሌ የሚኾን ነው” የሥራና...
አዲስ አበባ: ጳጉሜ 04/2015 ዓ.ም (አሚኮ) "ከሸማችነት ወደ አምራችነት" በሚል መሪ ሀሳብ ዛሬ ጳጉሜ 4/2015 ዓ.ም የሚከበረው የአምራችነት ቀን በአዲስ አበባ ከተማ በህሊና አግሮ ፕሮሰሲንግ ኢንዱስትሪ በተለያዩ ዝግጅቶች እየተከበረ ነው።
በዝግጅቱ ላይ ሚኒስትሮችና ከፍተኛ...
የአምራችነት ቀንን አስመልክቶ ሚኒስትሮች ፋብሪካ ጎበኙ።
ባሕር ዳር: ጳጉሜን 04/2015 ዓ.ም (አሚኮ) "ከሸማችነት ወደ አምራችነት" በሚል መሪ ሃሳብ እየተከበረ የሚገኘውን የአምራችነት ቀንን አስመልክቶ ሚኒስትሮች በፋብሪካ ተገኝተው ጉብኝት አድርገዋል።
የኢንዱስትሪ፣ የሥራ እና ክህሎት፣ የንግድና ቀጠናዊ ትስስር፣ የማዕድን እና ገቢዎች ሚኒስትሮች፣ ሚኒስትር ዴዔታዎች...
“በግዮን ሰማይ ሥር እንደዚህ ይኾናል ደስታ እየተደራ ፍቅር ይሸመናል”
ባሕር ዳር: ጳጉሜን 03/2015 ዓ.ም (አሚኮ) አንተ ከዔደን ገነት የወጣህ፣ ገነትንም ታጠጣ ዘንድ የተመረጥህ፣ ከአፍላጋት ሁሉ የከበርክ፣ ከረዘሙትም የረዘምክ፣ አበው አደራ የሚጥሉብህ፣ አደራህንም ሳታስተጓጉል የምትመልስ፣ በቃል ኪዳኗ ምድር የፈለቅክ፣ ሕዝብ ሁሉ ባየህ ጊዜ...
“ሰማያዊ ካልኾነ በስተቀር ምድራዊ ሰው ይሄን ሥራ እንደማያስተወኝ አምናለሁ፡፡” ብርሃን መልካሙ
ባሕር ዳር: ጳጉሜ 03/2015 ዓ.ም (አሚኮ) እስኪ እራሳችንን እንጠይቅ? ማን ይኾን እንባ በግፍ ያልፈሰሰበት፣ ማን ይኾን እናት ያላለቀሰችበት፣ ማን ይኾን አባት ያላዘነበት፣ ማን ይኾን ሕጻናት ያልጠሉት፣ ማን ይኾን አረጋውያን ያልረገሙት፣ ማን ይኾን ቅን ልብ...
‹‹በጊዜያዊነት የሚሠሩ በጎ ተግባራትን ዘላቂ ማድረግ ይገባል›› ርእሰ መሥተዳደር አረጋ ከበደ
ባሕር ዳር: ጳጉሜን 03/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የበጎነት ቀን ሲከበር ክፋትን፣ ስግብግብነትን፣ ለብቻ መኖርን በማስወገድ ከማኅበረሰቡ በተለይም ደግሞ ከግፉዓን ጋር በተግባር ለመገናኘት ታስቦ መኾኑን የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳደር አረጋ ከበደ ገልጸዋል፡፡ ከዚህም ባለፈ ...








