የኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር ለመከላከያ ሠራዊት አባላትና ሌሎች የጸጥታ ኃይሎች ከ1 ነጥብ 6 ሚሊዮን...
ከሚሴ: ጳጉሜን 06/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር በአካባቢው ለሚገኘው የሀገር መከላከያ ሠራዊትና ሌሎች የጸጥታ ኃይሎች ከ1 ነጥብ 6 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ሰንጋዎችንና ፍየሎችን ለአዲስ ዓመት የበዓል ስጦታ አበርክቷል።
በርክክብ መርሐ ...
“ጠንካራ ክልል እንዲኖረን የአብሮነት እሴቶቻችንን ልንከባከበው ይገባል” የአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት
ባሕር ዳር: ጳጉሜን 06/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት የአብሮነት ቀንን በማስመልከት መልእክት አስተላልፏል።
ሙሉ መልእክቱ ቀጥሎ ቀርቧል፦
አብሮነታችን ለሰላም !!
አብሮነት ለሰው ልጆች ማኅበራዊ መስተጋብር ወሳኝ ሚና ያለው እሳቤ ነው። አብሮነት...
የደቡብ ወሎ ዞን ነዋሪዎች ለሀገር መከላከያ ሠራዊት ለአዲስ ዓመት በዓል መዋያ ከ6 ነጥብ 2...
ባሕር ዳር: ጳጉሜን 06/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የደቡብ ወሎ ዞን ነዋሪዎች ለሀገር መከላከያ ሠራዊት ለዘመን መለወጫ በዓል መዋያ የሚሆን ከ6 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመቱ የእርድ እንስሳት ድጋፍ አደርገዋል።
የዞኑ ሕዝብ በአካባቢው ለተሰማራው...
የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ለአዲስ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላለፈ።
ባሕር ዳር: ጳጉሜን 06/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት አዲሱ ዓመት የሠላምና የደስታ እንዲሆን በመመኘት ለ2016 የዘመን መለወጫ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላልፏል፡፡
የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ለመላው የሀገቱ ህዝቦች፣...
በተስፋው ምድር አዲስ የተስፋ ዘመን ነጋሪት በአዲስ ዓመት ይጎሰማል!
ባሕር ዳር: ጳጉሜን 06/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ዘመን ተለወጠ ሲባል የጸሃይ ዑደትን፣ የመሬት ዙረትን፣ የጨረቃ ደምቀትን እና የወንዝ ሙላትን ለውጦች የሚያመለክት ብቻ አይደለም፡፡ ዘመን ሲለወጥ አብረው የሚለወጡ በርካታ ተፈጥሯዊ እና ባሕላዊ ገጾች አሉ፡፡ አንድ ዓመት...








