“ኢትዮጵያ ዓለም አቀፉን የኢንቨስትመንት ፍላጎት የሚያሟሉ መሠረተ ልማቶችን ገንብታለች” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
አዲስ አበባ: መጋቢት 17/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ከ71 ሀገራት በላይ የተውጣጡ ከ800 በላይ ባለሃብቶች፣ የቢዝነስ መሪዎች እና አማካሪዎች የተሳተፉበት አራተኛው ኢንቨስት ኢን ኢትዮጵያ 2026 ከፍተኛ የኢንቨስትመንት ፎረም "ኢትዮጵያ ለኢንቨስትመንት ዝግጁ ናት" በሚል መሪ መልዕክት በአዲስ...
ሀረር በሹዋሊድ በዓል ዋዜማ…
ባሕር ዳር: መጋቢት 16/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሹዋሊድ በዓል በሀረሪ ክልል በየዓመቱ በድምቀት የሚከበር በዓል ነው። በበዓሉ ላይም ወጣቶችና ሴቶች አምረውና ተውበው በልዩ ድባብ የሚከበር በዓልም ነው።
የዘንድሮው ሹዋሊድ በዓል ሀረር ከተማ በኮሪደር ልማት ተውባና ደምቃ...
የብዝኃ ኢኮኖሚ ፖሊሲው የውጭ ሀገራት ድርጅቶች መዋዕለ ንዋያቸውን በኢትዮጵያ ፈሰስ እንዲያደርጉ እየጋበዘ ነው።
አዲስ አበባ: መጋቢት 16/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ እና የጣሊያን የመሠረተ ልማት እና የከተማ መልሶ ግንባታ ፎረም በአዲስ አበባ ከተማ ተካሂዷል።
በግንባታ መስክ በኤሌክትሪክ እና በኤሌክትሮኒክስ እቃዎች ማምረት የተሠማሩ ድርጅቶች፤ የፋይናንስ ተቋማት እና ሌሎችም በፎረሙ ላይ...
“ምሥራቅ እዝ ጀግና የሕዝብ ልጆች የሚፈጠሩበት ነው” ጄኔራል ደስታ አብቸ
ባሕር ዳር፡ መጋቢት 16/2018 ዓ.ም (አሚኮ)በሀገር መከለካያ ሠራዊት የምሥራቅ እዝ በግዳጅ ላይ ለሚገኙ ለሠራዊቱ ክፍል መሪዎች የማዕረግ ዕድገት ሰጥቷል። መሪዎችም የባሕር ዳር ከተማ የኮሪደር የልማት ሥራዎችን ተዘዋውረው ጎብኝተዋል።
በመርሐ ግብሩ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የመከላከያ መሐንዲስ...
“ጎንደር ከተማዋ ብቻ ሳይኾን ገጠሩም በኮሪደር ልማት አዲስ የታሪክና የሥልጣኔ ምዕራፍ ተከፍቶለታል” ምክትል ጠቅላይ...
ባሕር ዳር: መጋቢት 16/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በታሪካዊቷ የጎንደር ከተማ አሥተዳደር ሳይና ሳቢያ የገጠር ቀበሌ የተገነቡ የገጠር ኮሪደር ሞዴል ቤቶችን መርቀው ሥራ አስጀምረዋል።
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኀበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት...








