“አይበገሬ የሳይበር አቅም ለሀገር ሉዓላዊነት” በሚል መሪ ሀሳብ 4ኛው ሀገር አቀፍ የሳይበር ደህንነት...

አዲስ አበባ: መስከረም 30/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ከጥቅምት 1/2016 ዓ.ም እስከ ጥቅምት 30/2016 ዓ.ም ድረስ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች፣ የፋይናንስ ተቋማት፣ ቁልፍ መሠረተ ልማት የሚያሥተዳድሩ ተቋማት ፣ የፀጥታና ደህንነት ተቋማት፣ የልማት ድርጅቶች፣ ዩኒቨርሲቲዎች...

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከኤድንበራ ሰፋኒት ከኾኑት ግርማዊት ልዕልት ጋር ተወያዩ።

ባሕር ዳር: መስከረም 30/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከኤድንበራ ሰፋኒት ከኾኑት ግርማዊት ልዕልት ጋር ተወያይተዋል። የኤድንበራ ሰፋኒት የሆኑት ግርማዊት ልዕልት በኢትዮጵያ ጉብኝታቸው ወቅት ዛሬ በቢሮዬ አግኝቼ በተለያዩ የልማት ጉዳዮች ላይ መክረናል ብለዋል ጠቅላይ...

“የኢትዮጵያና ደቡብ ሱዳን የኤሌክትሪክ ኀይል ሽያጭ የመግባቢያ ስምምነት ወደ ትግበራ ሊገባ ነው” የውኃና ኢነርጂ...

ባሕር ዳር: መስከረም 30/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የኢትዮጵያና ደቡብ ሱዳን የኤሌክትሪክ ኀይል ሽያጭ የመግባቢያ ስምምነት በቅርቡ ወደ ትግበራ ሊገባ መኾኑን የውኃና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታወቀ። የግሪን አፍሪካ ኢነርጂ ዓመታዊ ጉባኤና ‘የአፍሪካ የነዳጅ ሳምንት’ በደቡብ አፍሪካ ኬፕታውን በመካሄድ...

“በኢትዮጵያ ሁሉንም ተማሪዎች ካሳለፉ አምስት ትምህርት ቤቶች መካከል ሦስቱ በአማራ ክልል የሚገኙ ናቸው”ትምህርት ቢሮ

ባሕር ዳር: መስከረም 30/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ክልሉ ቀደም ሲል በወራሪው ጦርነት አሁን ደግሞ በክልሉ ባለው የሰላም እጦት ምክንያት በበርካታ ችግሮች እየፈተነ ነው፡፡ ተማሪዎች የጥይት ድምጽ እየሰሙ ተምረዋል፤ የጥይት ድምጽ እየሰሙ ተፈትነዋል፡፡ አብዘኛዎቹ...

የዓለም አቀፉ ፍልሰተኞች ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ጉብኝታቸውን በኢትዮጵያ ጀመሩ።

ባሕር ዳር: መስከረም 30/2015 ዓ.ም (አሚኮ)የዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ኤሚ ኢ ፖፕ የመጀመሪያ የሥራ ጉብኝታቸውን በኢትዮጽያ አድርገዋል። በጉብኝታቸው ከፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ጋር ተወያይተዋል። ኢትዮጵያ የአፍሪካ ሕብረት መቀመጫ መኾኗ ከድርጅታቸው ዓላማ አንጻር ለላቀ ትብብር...